በጉራጌ ዞን የሚገኙ ሁለገብ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየኖች የግብርናውን ዘርፍ ከማዘመን ጎን ለጎን የዋጋ ንረትን ለመከላከል የግብርና ውጤቶች በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ መሰራት እንደሚጠበቅባቸው የዞኑ ህብረት ስራ ልማት ጽህፈት ቤት አስታወቀ ።
የጸጥታዉ መዋቅር በማጠናከር በዘርፍ የበለጠ ዉጤታማ ስራ ለመስራት የፖሊስ አባሉ መገምገምና ማህበረሰቡን ያሳተፈ ወንጀል የመከላከሉ ስራ አጠናክሮ እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያ አስታወቀ።
ሰየጸጥታዉ መዋቅር በማጠናከር በዘርፍ የበለጠ ዉጤታማ ስራ ለመስራት የፖሊስ አባሉ መገምገምና ማህበረሰቡን ያሳተፈ ወንጀል የመከላከሉ ስራ አጠናክሮ እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያ አስታወቀ። የፖሊስ ኃይሉ እስከ ታችኛዉ መዋቅር ድረስ…