በእኖር ወረዳ እየተሰሩ ያሉ የፓርቲና የመንግስት የልማት እንቅስቃሴዎች ምርጥ ተሞክሮ ሊሆኑ የሚችሉ መሆናቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ሱፐርቪዥን ቡድን ገለጸ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልና የጉራጌ ዞን ብልፅግና ፓርቲ የሱፐርቪዥን ልዑካን ቡድን በእኖር ወረዳ ሲያደርግ የነበረውን የሱፐርቪዥን ስራ መጠናቀቁን የእኖር ወረዳ ብልፅግና ፖርቲ ጽ/ቤት አስታወቀ። የሱፐርቪዥን ቡድኑም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ…

Continue reading

የዞኑ ህብረተሰብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ መምሪያው በሁሉም ዘርፍ እየሰራቸው ያሉ ስራዎችን በቀጣይም ይበልጥ አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት የጉራጌ ዞን አስተዳደር ገለጸ።

የዞኑ ህብረተሰብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ መምሪያው በሁሉም ዘርፍ እየሰራቸው ያሉ ስራዎችን በቀጣይም ይበልጥ አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት የጉራጌ ዞን አስተዳደር ገለጸ። የጉራጌ ዞን ፕላንና ልማት መምሪያ የ2016 ዓ.ም እቅድ አፈጻጸም እና የ2017…

Continue reading

ማህበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርግ ወቅታዊ፣ ሚዛናዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ አስታወቀ።

መምሪያው የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2017 ዓ.ም ዕቅድ የግብ ስምምነት ላይ ትኩረት ያደረገ ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል። የጉራጌ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ እና የግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ አበራ ወንድሙ በዞኑ እየተከናወኑ…

Continue reading

የጉመር ወረዳ ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት 43ኛ መደበኛ ጉባኤ የወረዳው የ2017 ዓ.ም በጀት 297,134,270 ብር አጽድቋል።

የጉመር ወረዳ ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት 43ኛ መደበኛ ጉባኤ የወረዳው የ2017 ዓ.ም በጀት 297,134,270 ብር አጽድቋል። ም/ቤቱ ባካሄደው ጉባኤ የወረዳው ም/ቤት የ2016 ማጠቃለያ ሪፖርትና የ2017 እቅድ እንዲሁም…

Continue reading