ቋማት የሚመደበውን ውስን ሀብት ከሙስናና ብልሹ አሰራር በጸዳ መልኩ ለታለመለት አላማ እንዲውል እየተሰራ መሆኑን የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ፡፡

የጉራጌ ዞን የጤና መምሪያ የስነ-ምግባር መከታተያ ክፍል የ2016 የግማሽ አመት አፈጻጸም ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይት መድረክ በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል፡፡ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ ተወካይ አቶ ሳህሌ ክብሩ በመድረኩ ላይ እንዳሉት…

Continue reading

በጉራጌ ዞን በኢንቨስትመንትና በተቀናጀ የግብርና ልማት እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን አበረታች መሆናቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው ገለጹ።

በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር በአቶ እንዳሻው ጣሰው የተመራው የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የዞኑ አመራሮች በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ በኢንቨስትመንት ዘርፍና በቸሃ ወረዳ በተቀናጀ የግብርና ልማት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን የመስክ ምልከታ አድርገዋል።…

Continue reading