ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ለ4ተኛ ጊዜ ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀቱ በጉራጌ ዞን የሙሁር አክሊል ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ፡፡

አሁን ሀገራችን የገጠማትን ጦርነት በውስጥ የጥፋት ቡድኖች ብቻ እንዳልሆነ የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ብስራት ገብሩ ገልፀው ይህንን ጫና ለመቋቋም የወረዳው ማህበረሰብ ሁሉ አቀፍ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል ብለዋል ፡፡ ለጀግናው የሀገር…

Continue reading

በጉራጌ ዞን የተለያዩ ወረዳና ከተሞች የትምህርት ልማት ሰራዊቱ ለሀገራዊ ጥሪው በተግባር ከእለት ጉርሱ በመቀነስ ሀብት የመሰብሰብ፣የሰብል ማሰባሰብና የዘማች ቤተሰብ ድጋፍ ስራ በወኔ እያከናወነ ይገኛል።

በዛሬ እለት በጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ የሚገኙ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች እና መምህራን በተለያዩ ቀበሌዎች የሚገኙ የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል በመሰብሰብ ድጋፍ አድርገዋል ። በመስቃን ወረዳ የአካሙጃ ከፍተኛ ሁለተኛ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የዘማች ቤተሰቦችና የመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ጥሪ ዘመቻ ጀምረዋል።

ለሀገራችን የህልዉናዉ ጦርነት በግንባር ተገኝተዉ እየተዋደቁ ለሚገኙ የዘማች ቤተሰቦች ወጣቶች ፣ተማሪዎችና ሌሎችም የህብረተሰብ ክፍሎች ሰብል የማንሳትና ሀብት የማሰባሰብ ስራ እየተሰራ እንደሆነም የጉራጌ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የያበሩስ አጠቃላይ…

Continue reading

ሀገር የገባችበትን የህልውና ጦርነት በድል እንዲጠናቀቅ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የደቡብ ክልል ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ አስታወቀ።

ቢሮው በወልቂጤ ከተማ ለተከታታይ ቀናት ሲያደርገው ነበረው ውይይትና የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ። ቢሮው በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ስራዎችን ከሴክተሩ የልማት ስራዎች ጋር በማተሳሰር ለማከናወን ከዞን፣ ከልዩ ወረዳ የተወጣጡ ኃላፊዎችና የኮሌጅ ዲኖች በተገኙበት…

Continue reading