ከ3 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተለያዩ አልባሳት፣ፍራሽ ፣የንጽህና መጠበቂያ ፣የትምህርት መማሪያ መጽሀፍና መሰል ቁሳቁሶች ድጋፍ ማድረጉም የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር አስታወቀ።

ቁሳቁሱም በዞኑ በሁሉም ወረዳዎችና ከተማ መስተዳደሮች ለሚገኙ ለአረጋዉያን ፣ ለተጋላጭ ወገኖችና ለህጻናቶች ድጋፍ ተደርጓል። የጉራጌ ብሔረሰብ ባህል ቋንቋና አንድነት እንዲጠናከር አጽዕኖት ሰጥቶ እየሰራ አንደሆነም ተጠቁሟል። የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር ዋና…

Continue reading

እንኳን ደስ አላችሁ!ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ባዘጋጀው 8ኛው ዙር አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት ውድድር ላይ የሶስተኛ ደረጃ የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል::ዩኒቨርሲቲው መስከረም 08 ቀን 2014 ዓ.ም ከምስጋና ጋር የልህቀት…

Continue reading

በወልቂጤ ከተማ የሚገነባዉ የአረጋዉያንና የአእምሮ ህሙማን ማዕከል የሁሉም የህብረተሰብ ድጋፍ እንደሚያስፈልገዉ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።

በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ በጉብሬ ክፍለ ከተማ የአረጋዉያን ማዕከል ግንባታ የመሰረተ ድንጋይ በዛሬዉ እለት የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት ተቀመጠ። በመሰረተ ድንጋይ ማስቀመጥ ስነ ስርአቱ ላይ የተገኙት የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ…

Continue reading