የወልቂጤ ዲስትሪክት ኦሞ ማይክሮ ፅህፈት ቤት በደቡብ ክልል ከሚገኙ 19 የኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ዲስትሪክቶች በ2013 ዓ.ም አጠቃላይ የተግባር አፈፃፀም የላቀ ውጤት በማስመዝገብ ዘንድሮም ለ5ኛ ጊዜ ደረጃውን በማስጠበቅ ተሸላሚ መሆኑን አስታወቀ።

የደቡብ ክልል የኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ሰሞኑን ባካሄደው አጠቃላይ አመታዊ ጉባኤ ላይ የወልቂጤ ዲስትሪክት ፅህፈት ቤት ከግማሽ ሚለዮን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስና የጥሬ ገንዘብ የማበረታቻ ሽልማት ማግኘቱ ዲስትሪክቱ ገልጿልም።የወልቂጤ ዲስትሪክት…

Continue reading

መስቀል በጉራጌ

የመስቀል በዓል አጀማመር መሰረት የሆነው የእየሱስ ክርስቶስ መስቀል መገኘት ጋር የተያይዘ ሲሆን ከአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ማለትም ከንግስት እሌኒ አገዛዝ ዘመን ጀምሮ እንደሚከበር የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡ እየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትን መስቀል…

Continue reading

የመስቀል በዓል እና ታሪካዊ ዳራ በመምህር ጸዳሉ አባይነህ እይታ

የጉራጌ ሀገረ ስብከት የአዲስ ኪዳንና የቅኔ መምህር ጸዳሉ አባይነህ ከጉራጌ ዞን መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ጋር ባደረጉት ቆይታ ስለ መስቀል በዓል እና ታሪካዊ ዳራው በወፍ በረር እንዲህ አስቃኝተውናል። እናም ያሰናዳነው…

Continue reading

አርሶ አደሮች የኩታ ገጠም አስተራረስ ዘዴ ተጠቅመው በማረሳቸው ምርትና ምርታማነትን በማሳደጉ እረገድ እየመጣ ያለው ለውጥ አመርቂ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።

በጉራጌ ዞን ምስራቅ መስቃን ወረዳ በዶበና ባቲ፣ በዶበና ጎላና በወጃ ባቲ ቀበሌዎች የመኸር እርሻ የልማት እንቅስቃሴ የዞን፣ የመስራቅ መስቃንንና የ አጎራባች ወረዳ አመራሮች፣ ባለሙያዎች እና አርሶ አደሮች በተገኙበት የመስክ ጉብኝት…

Continue reading