በትራንስፖርት ዘርፍ የሚስተዋለዉን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቅረፍ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራ ወሳኝ እንደሆነም የጉራጌ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ አስታወቀ።

የትራንስፖርት የቁጥጥር ስራዉ አጠናክሮ በማስቀጠል፣ህገ ወጥ ደላሎች በመከላከልና በትክክለኛ ታሪፍና በወንበር ልክ ተሳፋሪ በመጫን የትራንስፖርት ህጉን በተገቢዉ ተግባራዊ ማድረግ ይገባል ተብለዋል። መምሪያው የትራንስፖርት ዘርፉ ችግሮች ለመፍታትና የህዝቡ ቅሬታ ለመቀነስ ከሁሉም…

Continue reading

በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ በመሆኑ ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አሳሰበ ።

የኮሮና ቫይረስ የሚያሳድረው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ መንግስት ለህብረተሰቡ በሽታው መከላከልና መቆጣጠር በሚቻልባቸው መንገዶች ግንዛቤ ከመፍጠር ባሻገር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ የህብረተሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ ሀብት የማሰባሰብ ስራ ማከናወኑን የጉራጌ ዞን…

Continue reading

የዞኑ ብሔረሰቦችን ባህል፣ ታሪክ፣ ቋንቋና ሌሎች እሴቶችን ለማልማትና ለማስተዋወቅ የዞኑ ህዝብ በሚገልፅ መልኩ ይበልጥ ለመጠቀም የሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚና ወሳኝ መሆኑን የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ።

መምሪያው የ2014 አመት ምህረት የ6 ወር እቅድ አፈፃፀምና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ በወልቂጤ ከተማ ተካሄደ። የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ አቶ ተመስገን ገ/መድህን በምክክር መድረኩ…

Continue reading

“በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለፍትሕ ያደረጉት የ‘#በቃ’ ዘመቻ ታሪካዊ ጀግንነት ነው”፦ አቶ ደመቀ መኮንን

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለፍትሕ ያደረጉት የ‘#በቃ’ /‘#NoMore’/ ዘመቻ ታሪካዊ ጀግንነት መሆኑን ተናገሩ። አቶ ደመቀ የሀገርን ጥሪ ተቀብለው ከመላው ዓለም ወደ…

Continue reading