የክርስቶስ ልደት በዓል እና የገና ጨዋታ።

የክርስቶስ ልደት በዓል ቀን ለምን ተለያየ?“የጎርጎሮሳውያን የዘመን አቆጣጠር ያመጣው ፍልሰት”የኢትዮጵያ ቤተክርስትያን የዘመን አቆጣጠር ከአውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር የተለየ ነው። አንደኛ ሰባት ዓመት ከስምንት ወር ከአስር ቀን ልዩነት አለ። ሁለተኛ እያንዳንዱ ወር…

Continue reading

በህልውና ጦርነቱ ወቅት የታየው ህዝባዊ አንድነትና ሀገር የማዳን ስራ በድህረ ጦርነቱም አጠናከሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር ገለፀ።

አመራሩ በየአካባቢው የሚነሱ የልማትና መልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት በቁርጠኝነት መስራት እንደሚገባም ተገልፀዋል የዞንና የወረዳ ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊና ሀገራዊ ጉዳይ ለ3 ተከታታይ ቀናት በቡታጀራ ሲያደርጉት የነበረው በውይይት ዛሬ ተጠናቋል ። የደቡብ…

Continue reading

በድህረ ጦርነት ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮች በአግባቡ መፍታትና የዜጎች ደህንነት የመጠበቅ ስራ በትኩረት እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።

መንግስት በድህረ ጦርነት ወቅት የሚከሰቱ ችግሮች ማረም፤ የሚዜጎች እና የሀገርን ደህንነት ለማስጠበቅ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ ተገልፀዋል። ከህልውና ትግላችን ወደ ብልፅግና ጉዞአችን በሚል መርህ በድህረ ጦርነት ወቅት የሚያግጥሙ ችግሮች በብቃት ለመፍታት…

Continue reading

የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ለማሻሻል እየተከናወኑ የሚገኙ የወረዳ ትራንስፎርሜሽን እቅድ ተግባራት ውጤታማ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ተቀናጅቶ እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ ።

መምሪያው በዞኑ የተመረጡ ወረዳዎች በወረዳ ትራንስፎርሜሽን ሞዴል ለማድረግ የንቅናቄ መድረክ በቡታጅራ ከተማ አካሄደ። የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሸምሱ አማን የንቅናቄው መድረክ በተካሄደበት ወቅት እንደተናገሩት በዞኑ የወረዳ ትራንስፎርሜሽን ትግበራን በማጠናከር…

Continue reading