ለህብረተሰቡ የሚሰጠውን የህክምና አገልግሎት መረጃን መሰረት ያደረገ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አስታወቀ፡፡

ሀገር አቀፍ የሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት አራተኛ ዙር መረጃን መሰረት ያደረገ የህክምና አገልግሎት ማስጀመሪያ ፕሮግራም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተካሂዷል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የደቡብ ክልል የጤና…

Continue reading

ከዝናብ ጠባቂነት በመላቀቅ በአመት ሶስት ጊዜ ማምረት መጀመራቸው በጉራጌ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች ያነጋገርናቸው አርሶ አደሮች ገለፁ።

በዞኑ ያሉትን ወንዞችና ለሎችም የውሃ አማራጮች በመጠቀም አርሶ አደሩ የመስኖ ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ የጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ። መምሪያው የ2014 ዓመተ ምህረት የበጋ የመስኖ ስንዴና መደበኛ የመስኖ ልማት…

Continue reading

ሴቶች በሁሉም የልማት መስኮች ተሳታፊ እንዲሆኑ በማድረግና የሚደረስባቸውን የሀይል ጥቃት በጋራ መከላከል እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ መምሪያ አስታወቀ ።

በሀገራችን ለ46ኛ ጊዜ የሚከበረዉ አለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8 ) በዞኑ በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ተከብሯል። ሴቶች በሰላም ፣በዲሞክራሲ ስርአት ግንባታና በመልካም አስተዳደር ጉዳዮች እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማሰቻል የበአሉ…

Continue reading

ሴቶች በሁሉም የልማት መስኮች ተሳታፊ እንዲሆኑ በማድረግና የሚደረስባቸውን የሀይል ጥቃት በጋራ መከላከል እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ መምሪያ አስታወቀ ።

በሀገራችን ለ46ኛ ጊዜ የሚከበረዉ አለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8 ) በዞኑ በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ተከብሯል። ሴቶች በሰላም ፣በዲሞክራሲ ስርአት ግንባታና በመልካም አስተዳደር ጉዳዮች እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማሰቻል የበአሉ…

Continue reading