በእዉቀት የዳበረና የተሻለ አንባቢ ትዉልድ ለመፍጠር በወጣት ማዕከላት ደረጃቸው የጠበቁ ቤተመፅሀፍቶች ማደራጀት እንደሚገባ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ።

ዩኒቨርሲቲዉ ከ4 መቶ ሺህ ብር በላይ ወጪ በማድረግ በዞኑ ለሚገኙ ለወጣት ማዕከላትና ለተማሪዎች የሚዉሉ ከ3 መቶ በላይ የተለያዩ ወቅታዊና አጋዥ መጽሀፍቶች ለዞኑ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ አስረክቧል። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት…

Continue reading

#ትንሽ ስለ ከሬብ የተፈጥሮ ደን

በምሁር አክሊል ወረዳ በርካታ የተፈጥሮ ሀብቶች ያሉ ሲሆን ከነዚህም ከተፈጥሮ መስህቦች አንዱ የከሬብ ደን ነው። የተፈጥሮ ሀብቶች የአየር ንብረት ሚዛን ፣ብዝሃ ህይወትና ስነምህዳርን ከመጠበቅ አንፃር ፋይዳቸው የጎላ ነው፡፡ የተፈጥሮ መስህቦች…

Continue reading

የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ለማሳደግ ስራ አጥ ወጣቶችን አደራጅቶ በኢኮኖሚው ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት መምሪያ አስታወቀ

መምሪያው የ2014 ዓ.ም የ8 ወር እቅድ አፈጻጸም የምክክር መድረክ ዛሬ በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል። የጉራጌ ዞን ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ አበበ አመርጋ እንደገለጹት የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ለማሳደግ ስራ…

Continue reading

የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ማለፊያ ነጥብ ይፋ ሆነ።

የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስቴር ዴኤታ ሳሙኤል (ዶ/ር) ለጋዜጠኞች የ12ኛ ክፍል መለቀቂያ ፈተና መቁረጫ ነጥብ ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በሁለት ዙር ለተሰጠው የመልቀቂያ ፈተና የተሰጠው የማለፊያ ነጥብ የተለያየ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በዚህም መሰረት…

Continue reading