መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በመደበቅ በተጋነነ ዋጋ ለመሸጥ ሲንቀሳቀሱ በነበሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

የብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት የመረጃ ጥናትና ክትትል በማድረግ ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት፣ ከፌዴራል፣ ከአዲስ አበባ እና ኦሮሚያ ፖሊስ እንዲሁም ሌሎች ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ባካሄደው የተቀናጀ ዘመቻ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በመደበቅ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን ቀቤና ወረዳ የዘቢሞላ ሐድራ መውሊድ ለ112ኛ ጊዜ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።

የዘቢሞላ ሀድራ ድንቁርናን እና መሐይምነት በማስወገድ እውቀትን በማስፋፋት ረገድ ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተጠቁሟል፡፡ የዘቢሞላ አስተዳዳሪ ሼህ መሀመድ አሚን ሼህ በድረዲን ሀድራው ከመቶ አመታት በላይ ለሙስሊሙ ማህበረሰብ ሐይማኖታዊ አገልግሎት በመስጠት በርካታ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ መንጠርና አምበሊ ቀበሌዎች በእሳት አደጋ ቤት ንብታቸው የወደመባቸው ዜጎች የዞኑና የወረዳው ከፍተኛ አመራሮች ያሉበት ሁኔታ ጎበኙ ።

በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ በሁለት ቀበሌዎች በ26 ቤቶች ላይ በደረሰው እሳት አደጋ 30 ሚሊየን 818 ሺህ ብር የሚገመት ንብረት መውደሙ በወረዳው ግብርና ልማት ፅ/ቤት የአደጋ መከላከልና ዝግጁነት አስተባባሪ አቶ እንዳልካቸው…

Continue reading

የሀገራችንን ሉኣላዊነት ለማስከበር ሁሉም የክልሉ ህዝቦች አኩሪ ተግባር ፈጽመዋል- የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ

የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ እየተካሄደ በሚገኘው የክልሉ ምክር ቤት ጉባኤ ላይ ባቀረቡት የ6 ወራት አፈጻጸም ሪፖርትየሀገራችንን ሉኣላዊነት ለማስከበር ሁሉም የክልሉ ህዝቦች አኩሪ ተግባር መፈጸማቸውን አስታውቀዋል ። የክልሉ…

Continue reading