የጉራጌ ዞን መምህራን ማህበር ከመማር ማስተመሩ ጎን ለጎን በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ እያደረጉት ያለው ንቁ ተሳትፎ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የደቡብ ክልል መምህራን ማህበር አስታወቀ።

የጉራጌ ዞን መምህራን ማህበር ወረዳዎችን በማስተባበርና ከተቋሙ ካለው ውስን ሀብት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት 2 መቶ ሺ ብር ድጋፍ እንዲሁም ለህዳሴው ግድብ ግንባታ ለሁለተኛ ዙር የ30ሺ ብር የቦንድ ግዢ በዛሬው እለት…

Continue reading

በጉራጌ ዞን የኢንቨስትመንት ፍቃድ ተሰጥቷቸው ወደ ተግባር የገቡ 335 ፕሮጀክቶች ከ4 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ማስመዝገብ እንደቻሉ የዞኑ አስተዳደር ገለጸ።

የዞኑ የኢንቨስትመንት ስትሪንግ ኮሚቴ የፕሮጀክቶቹ አጠቃላይ እንቅስቃሴ ጎብኝቷል። በጉብኝቱ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሐመድ ጀማል በዞኑ የእንቨስትመንት እንቅስቃሴ ለማበረታታት በዘርፉ የነበሩ የአሰራር ችግሮች በመቅረፍ አበረታች ውጤቶች ማስመዝገብ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን በሚገኙ ት/ቤቶች በሙሉ የ2014 ትምህርት መስጠት መጀመራቸውን የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ አስታወቀ፡፡

በዞኑ የሚገኙ የመንግስት ት/ቤቶች ከ419 ሺ በላይ ተማሪዎችን ተቀብለው የመማር ማስተማር ስራቸውን በትናንትናው እለት መጀመራቸው ትምህርት መምሪያው ገልፀዋል፡፡ መማሪያው ለመላው የትምህርት ቤት ማህበረሰብ እና ተማሪዎች እንኳን ለ2014 የትምህርት ዘመን በሰላም…

Continue reading

ያሉንን የውሃ አማራጮች ተጠቅመን የመስኖ ስራን አጠናክሮ በመስራት የአርሶ አደሩ ኑሮ መቀየር እንደሚያስፈልግ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል አስታወቁ።

በ2014 አመተ ምህረት በ1ኛ እና በ2ኛ ዙር በተለያዩ አትክልትና የሰብል አይነቶች 50ሺ 7መቶ 93 ሄክታር መሬት ለማልማት አቅዶ እየተንቀሳቀሰ እንደሆነ የጉራጌ ዞን እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት መምሪያ ገለጸ። መምሪያው የ2013…

Continue reading

በጉራጌ ዞን እንደጋኝ ወረዳ 6ተኛ ዙር ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ በሠላም እንዲጠናቀቅ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት የምሥጋናና እውቅና ፕሮግራም ተካሄደ።

በወረዳው 6ተኛ ዙር ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ሠላማዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ላደረጉ አካላት የምስጋና ፕሮግራም በእንደጋኝ ወረዳ ድንቁላ ከተማ ተካሒዷል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የእንደጋኝ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን ገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ የትምህርት ቤት ቁሳቁስ ጨምሮ በ6.5 ሚሊየን ብር የተገነባው የገደባኖ፣ የተበተባንና የኢንጌ ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ።

በወረዳው ትምህርት ቤቶቹ ተገንብቶ በመመረቃቸው ደስተኛ መሆናቸውን የአከባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳደር አቶ መሀመድ ጀማል እንደገለጹት ባለፉት አመታት መንግስት ህብረተሰቡን በማስተባበር ከአጋር ድርጅቶች…

Continue reading