የዳልጋ ከብቶችን ዝርያ በማሻሻል በእንስሳት ዘርፍ የአርሶ አደሩ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ትኩረት አድርጎ መሰራት እንዳለበት የጉራጌ ዞን ግብርና መምርያ አስታወቀ።

በጉራጌ ዞን አቀፍ የ2014 አመተ ምህረት የዳልጋ ከብቶችን በሆርሞን የማድራት ወይም የሲንክሮናይዜሽን ዘመቻ በእንድብር ከተማ አስተዳደር ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። የጉራጌ ዞን የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ዘርፍ አስተባባሪ አቶ መሀመድ ሙደሲር በመክፈቻው…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ለምክርቤቱ ያቀረቧቸው ተሿሚዎች የምክርቤቱ አባላት ሹመት ተቀብሎ አጸደቀ።

የጉራጌ ዞን ምክር ቤት የዞኑን መንግስት እጩ የካቢኔ አባላት ሹመት አጸደቀ። በዚህም መሰረት፡- አቶ አበራ ወንድሙ፦ ምክትል አስተዳዳሪ እና እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ገ/መስቀል -የዞኑ መንግስት…

Continue reading

በክረምት ወቅት የተጀመረዉ የመረዳዳትና የመደጋገፍ ባህል በበጋዉ ወቅት አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባም የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።

በጉራጌ ዞን ሴቶች፣ህጻናትና ወጣቶች ጉዳይ መምሪያ የ2013 የክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መዝጊያና የ2014 ዓ.ም የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት መክፈቻ ዝግጅት ተካሄደ። ወጣቶች በክረምትና በበጋ ወቅቶች በበጎ ፈቃድ ስራ በመሰማራት…

Continue reading

በጉራጌ ዞን የተጀመረው ጤፍን በክላስተር የማልማት ስራው አበረታች በመሆኑ በቀጣይም ለሌሎች አካባቢ አርሶ አደሮች ማስፋት እንደሚያስፈልግ የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ።

በዞኑ በክላስተር እየለሙ ያሉ የግብርና ስራዎች ምርትና ምርታማነት የአርሶ አደሩ ተጠቃሚነትን እያሳደጉ እንደሆነ የጉራጌ ዞን አስተዳደር ገልጿል። በኩታ ገጠም የለማ የጤፍ ማሳ በጉራጌ ዞን በቸሃ ወረዳ የተለያዩ የክልል፣የዞን እና የወረዳ…

Continue reading

በወልቂጤ ከተማ የሚስተዋለው ንጹሕ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግር ለመቅረፍ 30 ሚሊዮን ብር በሆነ ወጪ ተጨማሪ ሁለት ጥልቅ የውሃ ጉድጓዶች እንደሚቆፈሩ የዞኑ ውሃ ማዕድንና ኤነርጂ መምሪያ አስታትወቀ።

የከተማው የውሃ ቦርድ በከተማው ውሃ ችግር ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ።የወልቂጤ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ የሚያገኘው ከሬቡ፣ ከቦዠባርና ከቃጥባሬ በተገነቡ ምንጮች ነው።እነዚህ የውሃ ምንጮች የሚያመነጩት የውሃ መጠን በሰው ሰራሽና…

Continue reading