ወጣቶች በተለያዩ የስራ ዘርፎች እንዲሰማሩ በማድረግ ከኢኮኖሚ ጥገኝነት ተላቀው በሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት እድገት አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ መስራት እንደሚገባ የደቡብ ክልል የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡

በጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ በገጠር የስራ እድል ፈጠራ ውጤታማ የሆኑ ወጣቶች የስንዴ ማሳ ተጎበኘ፡፡ የደቡብ ክልል የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ቢረጋ ብርሃኑ በጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን ከትምህርት ገበታቸዉ የራቁ 38 ሺህ 960 ተማሪዎች ወደ ትምህርታቸዉ እንዲመለሱ በማድረግ ረገድ አመራሩ ፣ የትምህርት ባለድርሻ አካላቶችና ማህበረሰቡ በቅንጅት መስራት እንዳለባቸዉ የዞኑ ትምህርት መምሪያ አስታወቀ።

የተማሪ ቅበላ አፈጻጸም ግምገማና የንቅናቄ መድረክ እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ፈተና አሰጣጥ ኦረንቴሽን የዞን ፣የወረዳና ከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የፀጥታና በዘርፉ ባለሙያዎችና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላቶች በተገኙበት በወልቂጤ ከተማ ተካሄዷል። የሀገራችን የትምህርትና ስልጠና…

Continue reading

በዞኑ በመጀመሪያ ሩብ አመት ከመደበኛና ከማዘጋጃ ቤት 392 ሚሊየን 9 መቶ 73 ሺህ ብር በላይ መሰብሰቡን የጉራጌ ዞን ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አስታወቀ።

ፅ/ቤቱ በ2014 በጀት አመት 1 ቢሊየን 6 መቶ 80 ሚሊየን ብር ለመሰብሰብ መታቀዱንም አመላክቷል። የጉራጌ ዞን ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ሚነወር ሃያቱ እንደገለጹት በበጀት አመቱ በመጀመሪያ ሩብ…

Continue reading

አዲሱ ዴልታ የኮሮና ቫይረስ በሽታ ለመከላከል የክትባት አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ።

በዞኑ ለሚገኙ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችና ለትምህርት ሴክተር ባለድርሻ አካላት የኮቪድ 19 ቫይረስ መከላከል ክትባት በዛሬ እለት በወልቂጤ ከተማ ተሰጥቷል። አዲሱ ዴልታ የኮሮና ቫይረስ በሽታ በከፍተኛ ደረጃ እየተዛመተ እንደሆነም ማህበረሰቡ አዉቆ…

Continue reading

16/02/2014 አርሶ አደሩ በከብት እርባታው ዘርፍ ውጤታማ ለማድረግ የተጀመረው የሲንክሮናይዜሽን ዘመቻ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሁሉም ሰው ድጋፍ እንደሚያስፈልግ የጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ አሳወቀ።

ዞን አቀፍ የክላስተር የስንክሮናይዜሽን ዘመቻ ዛሬም በእዣ ወረዳ ተጠናክሮ ቀጥሏል። የጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ የእንስሳት ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ አስተባባሪ አቶ መሀመድ ሙደሲር እንደገለፁት በእንስሳት ዘርፍ አርሶ አደሩ የኢኮኖሚ ተጠቃሚ…

Continue reading

የሴቶች የኢኮኖሚ አቅም ለማሳደግ በመኸር ወቅት የታዩ አበረታች ስራዎችን በመስኖ ወቅትም አጠናክሮ ማስቀጠል እንደ ሚገባ የጉራጌ ዞን ሴቶችና ህጻናት መምሪያ አስታወቀ።

በ2013 አመተ ምህረት በዞኑ በሴቶች በመኸር ስራ ይለማል ተብሎ ከታቀደው 3መቶ ሄክታር መሬት ሙሉ ለሙሉ መልማቱ ተገልጿል። የጉራጌ ዞን ሴቶችና ህጻናት መምሪያ ኃላፊ ወ/ሮ መሰረት አመርጋ እንዳሉት የዞኑ ሴቶች የኢኮኖሚ…

Continue reading