የእናቶችና ህፃናት ጤና ለማጎልበት የሚሰሩ ስራዎች ውጤታማ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደሚጠበቅባቸው የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አሳሰበ። የመምሪያው የ2014 የግማሽ አመት ዕቅድ አፈፃፀም በወልቂጤ ከተማ ተገመገመ። የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ ሀላፊ አቶ ሸምሱ አማን በግምገማ መድረኩ ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር በወሊድ ወቅት በሚከሰተው የደም መፍሰስ ምክንያት ለህልፈት… Continue reading
የጉራጌ ዞን ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች በተመረጡ ወረዳዎችና ከተሞች የመጀመሪያው ግማሽ አመት እቅድ አፈፃፀም የመስክ ምልከታ ግምገማ አካሄዱ። የጉራጌ ዞን ምክር ቤት የሶስቱም ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች በተመረጡ ወረዳዎች፣ከተሞችና ቀበሌዎች የመጀመሪያው ግማሽ አመት እቅድ አፈፃፀም የመስክ ምልከታ የተለያዩ ተቋማት አስፈፃሚዎች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ገምግመዋል። መድረኩን የመሩት የጉራጌ ዞን… Continue reading
የበጋ መስኖ ስንዴ ልማትውጤታማ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ የምሁር አክሊል ወረዳ ግብርና ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ። ከውጭ የሚገባው ስንዴ ለማስቀረት እንደ ሃገር የበጋ መስኖ ስንዴ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የገለጹት የምሁር አክሊል ወረዳ የግብርና ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ፈቀደ ክብሩ በወረዳው ካሉ ቀበሌዎች የተሻለ የውሃ አማራጭ ያላቸው… Continue reading
በጉራጌ ዞን ቸሃ ወረዳ ከመንግስት በተመቻቸላቸው ብድር ወስደው በከተማ ስራ እድል ፈጠራ የተሰማሩ ወጣቶች በኑሯቸው ላይ ለውጥ ማምጣት መቻላቸውን ገለጹ፡፡ በወረዳው ከ89 በላይ ማህበራት በከተማ ስራ እድል ፈጠራ ዘርፍ ተደራጅተው ወደ ስራ መግባታቸውን የወረዳው ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ በጉራጌ ዞን ቸሃ ወረዳ ካነጋገርናቸው በማህበር ተደራጅተው እየሰሩ ከሚገኙ… Continue reading
ባለፉት አመታት በተከናወኑ የተቀናጀ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ከማሳደጉ ባሻገር በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ተጨባጭ ለውጥ መምጣቱን የጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ ። ዞናዊ የ2014 ዓመተ ምህረት የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ስራ በጌታ ወረዳ በቋንጤ ቀበሌ በይፋ ተጀምሯል። በተፋሰስ እወጃዉ ላይ የተገኙት የጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ ምክትል ኃላፊና የግብርና ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አክሊሉ ካሳ… Continue reading
ወጣቱ ማህበረሰብ በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊ እና በፖለቲካው ዘርፎች ንቁ ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆን ሁሉም ሴክተር መስሪያ ቤቶች ኃላፊነት ውስደው መስራት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ፡፡ መምሪያው የወጣቶች የማካተት መመሪያ ወይም ጋይድ ላይን ከየሴክተር መስሪያ ቤቶች ለተውጣጡ ባለሙያዎች በዛሬው እለት በወልቂጤ ከተማ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ም/ኃላፊና የወጣቶች ዘርፍ ዋና ኃላፊ አቶ አብዶ… Continue reading