የጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ 11ኛ ዙር የግብርና አማካሪ ካውንስል ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ ተካሄደ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጸጋዬ ተረፈ ክልሉ በእንሰት እምቅ አቅም መኖሩን ተከትሎ በዘርፉ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል። በተለይም የአርሶ አደሩ የምግብ ዋስትናና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ የእንሰት…

Continue reading

በአፍሪካ ደረጃ ለ34ኛ ጊዜ እንዲሁም በሀገራችን ለ33ኛ ጊዜ የትምህርት ተሳትፎ እና ጥራትን ማሳደግ ጊዜ አሁን ነዉ በሚል መሪ ቃል የአፍሪካ የህጻናት ቀን በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ ሰላምበር ትምህርት ቤት በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ተከበረ።

በአሉን አስመልክቶ መምሪያዉ ለተለያዩ ችግር የተጋለጡ ወገኖች የዘይትና የፉርኖ ዱቄት ድጋፍ አጋርቷል። የጉራጌ ዞን ሴቶችና ህጻናት ጉዳዮች መምሪያ ሀላፊ ወይዘሮ ነጅብያ መሀመድ እንዳሉት የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የሴቶች ልማት ህብረት አደረጃጀት…

Continue reading

እንደ ሀገር ያሉ እምቅ አቅሞችን አቀናጅቶ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ ሁሉም በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጸጋዬ ማሞ ገለጹ።

በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ “ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉአላዊነትና ክብር” በሚል መሪ ሀሳብ ሕዝባዊ የዉይይት መድረክ ተካሂዷል። በህዝባዊ የውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ…

Continue reading

ከተረጂነት ለመላቀቅና የአርሶ አደሩ የምግብ ዋስትናና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሁሉም በግብርናው ዘርፍ በትኩረት መስራት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ።

በዞኑ በዘንድሮ በተቀናጀ የመኸር እርሻ ልማት ስራ ከ97 ሺህ 408 ሄክታር መሬት በላይ በተለያዩ ሰብሎች እንደሚለማ የዞኑ ግብርና መምሪያ ተገለጸ። መምሪያው የ2016 ዓ.ም የተቀናጀ የመኸር ግብርና ልማት ስራዎች የንቅናቄ መድረክ…

Continue reading

በዞኑ የ2016 ዓ.ም ክልላዊ የ8ኛ ክፍልና ዞናዊ የ6ኛ ክፍል የእርከን ማጠቃለያ ፈተናዎች ፍጹም ሰላማዊና ከኩረጃ ነጻ በሆነ መልኩ ለመስጠት ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ድርሻ መወጣት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ አሳሰቡ።

በዞኑ የ2016 ዓ.ም ክልላዊ የ8ኛ ክፍልና ዞናዊ የ6ኛ ክፍል የእርከን ማጠቃለያ ፈተናዎች ፍጹም ሰላማዊና ከኩረጃ ነጻ በሆነ መልኩ ለመስጠት ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ድርሻ መወጣት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ…

Continue reading

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አመራር አካዳሚ በእውቀት፥ በክህሎትና በአመለካከት የበለፀገ ዜጋ ለማፍራት እያደረገ ያለው ተግባር አበረታች መሆኑ የክልሉ ምክር ቤት ገለጸ።

አካዳሚዉ በመንግሥት ተቋማት ግንባር ቀደም ፈፃሚዎች ለማብቃት በወልቂጤ ከተማ ሲሰጥ የነበረዉ ስልጠና ተጠናቋል። የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማህበራዊ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ግዛቸዉ ዋሌራ እንደተናገሩት አመራር…

Continue reading