የ2016 ዓ.ም የበጋ ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት መዝጊያና የክረምት መክፈቻ መርሃ ግብር በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ ሀዋሪያት ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።

የ2016 ዓ.ም የበጋ ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት መዝጊያና የክረምት መክፈቻ መርሃ ግብር በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ ሀዋሪያት ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ፈይሰል…

Continue reading

በስፖርቱ ዘርፍ የሚፈለገዉን ዉጤት እንዲመጣና በዳኞች ላይ የሚስተዋሉ የክህሎት ክፍተት ለመሙላት ለ10 ተከታታይ ቀናት በቮሊቮልና በባህል የስፖርት አይነቶ የዳኝነት እጥረት ለመቅረፍ በወለቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የነበረዉ ስልጠና ዛሬ ተጠናቀቀ።

በስፖርቱ ዘርፍ የሚፈለገዉን ዉጤት እንዲመጣና በዳኞች ላይ የሚስተዋሉ የክህሎት ክፍተት ለመሙላት ለ10 ተከታታይ ቀናት በቮሊቮልና በባህል የስፖርት አይነቶ የዳኝነት እጥረት ለመቅረፍ በወለቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የነበረዉ ስልጠና ዛሬ ተጠናቀቀ። በስልጠናዉ ማጠቃለያ…

Continue reading

ለዜጎች የክህሎት መር ስልጠናዎችን በመስጠት በሀገር ውጭና በሀገር ውስጥ የስራ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተሰራ መሆኑ የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ አስታወቀ።

ለዜጎች የክህሎት መር ስልጠናዎችን በመስጠት በሀገር ውጭና በሀገር ውስጥ የስራ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተሰራ መሆኑ የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ አስታወቀ። የጉራጌ ዞን ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና…

Continue reading

የህጻናት የትምህርት ተሳትፎ እና ጥራት ማሳደግ ጊዜው አሁን ነው”በሚል መሪ ቃል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ሴቶችና ህጻናት ቢሮ የአፍሪካ የህጻናት ቀን በዓል በወልቂጤ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።

የህጻናት የትምህርት ተሳትፎ እና ጥራት ማሳደግ ጊዜው አሁን ነው”በሚል መሪ ቃል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ሴቶችና ህጻናት ቢሮ የአፍሪካ የህጻናት ቀን በዓል በወልቂጤ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። ህብረተሰቡን በማስተባበር ከ1…

Continue reading

በምክር ቤት የጸደቀውን በጀት በማስተዳደርና የሀብት ቁጥጥር በማድረግ ለዞኑ ህዝብ ልማት እንዲውል በትኩረት እየሰራ መሆኑን የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ አስታወቀ፡፡

የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የ10 ወራት የስራ አፈጻጸም ግምገማ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል፡፡ የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ኃላፊ አቶ አብዶ ሀሰን በመድረኩ ላይ እንዳሉት በምክር ቤት የጸደቀውን በጀት…

Continue reading

ምርትና ምርታማነትን ለማረጋገጥና ድህነትን ታሪክ ለማድረግ በሚደረገው ሂደት እንቅፋት የሚሆኑ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ሀላፊ አቶ ተመስገን ካሳ ጠየቁ።

በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ በዋልጋ ከተማና በአጎራባች ቀበሌዎች ከሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በሰላም ዙሪያ ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ ወቅት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ሀላፊ አቶ ተመስገን ካሳ እንደገለጹት የወረዳውን…

Continue reading