የወልቂጤ ዩንቨርስቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለማህበረሰቡን እየሰጠ ያለውን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገለፀ።

በተቋሙ ውስጥ እየተሰጠ ባለው የአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያና በቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በወልቂጤ ዩንቨርስቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውይይት ተካሂዷል። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር አብድራሂም በድሩ በውይይቱ…

Continue reading

እየተቀዛቀዘ የመጣውን የጤና ኤክስቴሽን የአገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል ህብረተሰቡን ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ፡፡

በሚቀጥሉት 15 አመታት ተግባራዊ የሚደረግ የጤና ኤክስቴሽ መርሃ ግብር ፍኖተ ካርታ አዘገጃጀትና አተገባበር ላይ በዞኑ ለሚገኙ የጤና ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በወልቂጤ ከተማ ተሰጥቷል፡፡ የጉራጌ ዞን ጤና…

Continue reading

በጉራጌ ዞን በወልቂጤ፣ በቀቤናና በገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳዎች ለሚገኙ ለእግር ኳስ ክለቦች፣ ለአትሌቲክስ ፣ ለወርልድ ቴኳንዶ ክለብ ፣ለብስክሌት፣ ለጠረጴዛ ቴኒስ እና ለፓራሊምክስ ፕሮጀክቶች የደቡብ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የስፖርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።

የደቡብ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ብላቱ ለታዳጊ ፕሮጀክቶች የስፖርት ቁሳቁስ ድጋፍ ባደረጉበት ወቅት እንዳሉት መንግስት የተለያዩ የልማት ስራዎች እያከናወነ እንደሆነና የታዳጊ ወጣት ፕሮጀክቶች ላይ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ…

Continue reading

ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካሉት 11 ክፍለ ከተሞች በተውጣጡ የባህልና ቱሪዝም አመራሮች ባለሙያዎችና አርቲስቶች። የጥያ አለም አቀፍ መካነ ቅርስ ጎበኙ።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝምና ኪነ-ጥበብ ቢሮ ከፍተኛ የቅርስ ጥናት ባለሙያ የሆኑት መምህር መክብብ ገ/ማሪያም እንደተናገሩት የጉብኝቱ 250 አባላት ያለው የዘርፉ አመራሮች፣ ባለሙያዎች፣ አርቲስቶችና አለም አቀፍ ቅርስ አስመላሽ የዲያስፖራ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን ጉንችሬ ከተማ አስተዳደር ከ 10 ሚልዮን ብር በላይ የፈጀዉ ዘመናዊ የሆነ የማብራት አገልግሎት ዛሬ ጀምሯል::

ይህ ዘመናዊዉ የሆነ ማብራትበጉንሬ ከተማ 2.7 ኪ.ሜ ርቀት የሸፈነ ነዉ ዛሬ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ የጉ/ከ/አስ/ከንቲባ ፅ/ቤት ሓለፊ አቶ ደሳለኝሓይሉ የእንኳን ደስ አላችሁ መልክታቸዉን አስተላልፈዋል፡፡ እንዲሁም የብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ሓላፊአቶ አብዲል…

Continue reading

በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ የክልሉ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በክረምት በጎ ተግባር አገልግሎት ያሰራዉን አዲስ የአረጋዉያን ቤት የርክክብና የምርቃት ስነ ስርአት በዛሬዉ እለት ተካሄደ ።

በመንግስት ተቋማት ፣ በባለሀብት ፣ በወጣቶችና በማህበረሰቡ ንቁ ተሳትፎ 267 አዲስ ቤቶችን የመገንባትና 247 ቤቶች የማደስ ስራ መሰራቱም የጉራጌ ዞን ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ አስታወቀ። የደቡብ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ…

Continue reading