በጉራጌ ዞን የህግና አስተዳደር ዘርፍ ተቋማት የመንግስት ሰራተኞች በጋራ በመሆን የተለያዩ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎችን አጠናክረው እየሰሩ እንደሚገኙ የዞኑ አስተዳደር ጽ/ቤት አስታወቁ።

ሰራተኞቹ ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና ደም ለሚሹ ወገኖች ደማቸውን ለግሰዋል።የጉራጌ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አሰፋ አካሉ እንደገለፁት የህግና አስተዳደር ዘርፍ ተቋማት ስር የሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች ከደመወዛቸው 32 ሺህ ብር በማሰባሰብ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ በ40 ሚሊዮን ብር ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እያከናወነ መሆኑም የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር አስታወቀ፡፡

የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር ግሊመር ኦፍ ሆፕና ህብረተሰቡ በማስተባበር በጉራጌ ዞን በደቡብ ሶዶ ወረዳ እያስገነባቸው የሚገኙ የልማት ስራዎች በዞኑ ከፍተኛ አመራሮች ጉብኝት ተካሂዷል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የጉራጌ ዞን…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ምክር ቤት በክልሉ ካሉ ምክር ቤቶች የተሻለ አፈፃፀም በማስመዝገቡ ለኮንታ ልዩ ወረዳ ምክር ቤት ሉኡካን ቡድን ተሞክሮውን አካፈለ።

ምክር ቤቱ በተሰጠው ስልጣን መሰረት የህዝቦችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትን ይበልጥ ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሰራ አስታውቋልም።የጉራጌ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ_ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ አርሺያ አህመድ በልምድ ልውውጡ ወቅት እንደተናገሩት በተደረገው የልምድ ልውውጥ የመጣው…

Continue reading

የ2014 ዓመተ ምህረት የዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክቶ የጉራጌ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ ከአቶ ክፍሌ ለማ የተላለፈ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፡-

የተወደዳችሁ መላው የኢትዮጵያ ሕዝቦች፤የተወደዳችሁ መላው የዞናችን ህዝቦች እንኳን ለ2014 አዲሱ ዓመት በዓል በሠላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን!! አዲሱ ዓመት የብርሃን ወጋገን፣ የአዲስ ተስፋ ጅማሮ፣ የሰላም፣የፍቅር፣ከአሮጌው ወደ አዲሱ የምንሻገርበት፣ አዲስ ተስፋ ሰንቀን ወደ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ለመላው የዞኑ ህዝብና ኢትዮጵያዊያን እንኳን ለ2014 ዓመተ ምህረት አዲስ አመት በሰላም አደረሳቹ ሲሉ መልዕክታቸው አስተላልፈዋል።

አዲስ አመት በሰው ልጆች ዘንድ በርካታ አዲስ ተስፋ፣ምኞት፣እቅድ እና አስተሳሰብ ይዞ ይመጣል። በመሆኑም በአዲሱ አመት በአንድ በኩል ባለፈው አመት የነበሩ መልካም ስራዎችና ያስመዘገብናቸው ትላልቅ ድሎች የበለጠ አጠናክረን የምናስቀጥልበት፣እንዲሁም አዳዲስ ሀሳቦችና…

Continue reading

አርሶ አደሮች አዳዲስና የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎች በመጠቀም ምርትና ምርታማነታቸውን ለማሳደግ ድጋፍ እንደሚያደርግ የደቡብ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ገለፁ።

በጉራጌ ዞን በሶዶ እና መስቃን ወረዳዎች በመኸር ወቅት የተከናወኑ የኩታ ገጠም ሰብሎች በክልሉ፣ በዞንና በወረዳ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎችና አርሶ አደሮች ተጎበኙ። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው…

Continue reading