የካቲት 05/2014 ዓ.ም መንግስት የህግ የበላይነት በማስከበር የአካባቢያቸውን ሰላምና ጸጥታ ማስፈን እንደሚጠበቅበት የቆሴ ከተማ እና አካባቢዋ ነዋሪዎች ጠየቁ። በቆሴ ከተማና ዙሪያው የተፈጠረው የጸጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ከጉራጌ እና ከሀዲያ ዞን…

Continue reading

የብልጽግና ፓርቲ አመራርና አባላት ህዝቡ የጣለባቸው ኃላፊነትና ተግባር በአግባቡ መወጣት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ገለፀ ።

የብልጽግና ፓርቲ አመራርና አባላት ህዝቡ የጣለባቸው ኃላፊነትና ተግባር በአግባቡ በመወጣት የህዝቡን ሠላም፣ ደህንነት፣ ልማትና እድገት ማፋጠን አለባቸው ተባለ። ፓርቲው በባለፉት 4 ተከታታይ ቀናት በአመራርና አባላት ግንባታና ማጥራት እንዲሁም በቀጣይ ተልዕኮዎች…

Continue reading

በ2014 ዓመተ ምህረት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ከ866 ሚሊዮን 7 መቶ ሺህ ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የጉራጌ ዞን ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡

የዞኑ ገቢ የመሰብሰብ አቅም ለማሳደግ ህብረተሰቡ የሚጠይቃቸው የልማት ስራዎች ማፋጠን እንደሚገባ የወልቂጤ ከተማ ያነጋገርናቸው የንግዱ ማህበረሰብ ገለጹ፡፡ በጉራጌ ዞን ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የልማት እቅድ ዝግጅት አፈፃፀም ክትትልና…

Continue reading

የግጭት በር ሲዘጋ የሰላም በር ተከፈተ!!

ባህል የአንድ ማህበረሰብ አኗኗር፣ አመጋገብ፣ አለባበስ፣ አጊያጌጥ፣ ሰርግ፣ ሀዘን… ወዘተ ሰብስቦ የያዘ ሀብቱ ነው ። የቀደሙቱ አበው ይህንኑ ተፈጥሮ የገለጠችላቸው ሀብት በክፉና ደግ ጊዜያት መጠቀም ይችሉ ዘንድ በዘርፍ ዘርፍ ሰንደው…

Continue reading

የጉራጌ ብሔረሰብ ቱባ ባህላዊ እሴቶችን ተጠብቀው እንዲቆዪና እንዲለሙ ማድረግ ለሀገሪቷና ለዞኑ ኢኮኖሚያዊ እድገት ወሳኝ በመሆኑ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ባህል ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ።

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማር ጎን ለጎን የሀገር በቀል እውቀቶችንና ባህል ልማት በጥናትና ምርምር በመለየት ጥቅም ላይ እንዲውሉ በትኩረት እንደሚሰራ ገለፀ። በጉራጌ ዞን አንትሮሽት ወይም የእናቶች የምስጋና ቀን በዓል “እናቶችን ማክበር…

Continue reading

የትምህርት ጥራት የበለጠ ለማሻሻልና ወቅቱን የሚመጥን ተግባር ለማከናወን ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራበት እንደሆነ የጉራጌ ዞን ትምህርት መምርያ አስታወቀ።

መምሪያው የ2014 ትምህርት ዘመን በወረዳና ከተማ አስተዳደሮች በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የተደረገው የመጀመሪያ ዙር መደበኛ ሱፐርቪዥን ሪፖርት ማጠቃለያ መድረክ በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል። የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ አቶ አስከብር ወልዴ እንዳሉት የትምህርት…

Continue reading