የኮቪድ 19 በሽታ በሀገሪቱ እያስከተለ ያለው ጫና እየጨመረ በመምጣቱ ህብረተሰቡ ለሁለተኛ ጊዜ የሚሰጠው ክትባት ተከታትሎ መከተብ እንደሚያስፈልግ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አሳሰበ።

የካቲት 9/2014 ዓ.ምየኮቪድ 19 በሽታ በሀገሪቱ እያስከተለ ያለው ጫና እየጨመረ በመምጣቱ ህብረተሰቡ ለሁለተኛ ጊዜ የሚሰጠው ክትባት ተከታትሎ መከተብ እንደሚያስፈልግ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አሳሰበ። መምሪያው ከነገ ጀምሮ የሁለተኛ ዙር የኮቪድ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ስፖርት ልዑክ በጋሞ ዞን በአርባ ምንጭ ከተማ ክልሉ ባዘጋጀው ልዩ ልዩ ስፖርታዊ ወድድሮች ላይ ተሳትፎ ከአጠቃላይ ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች 3 ደረጃ በመውጣት የ15 ዋንጫዎችና የ81 የተለያዩ ሜዳሊያዎችና 15 ዋንጫዎች ተሸላሚ መሆን መቻሉን የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ገለጸ፡፡

በስፖርቱ ዘርፍ ዞኑን ብሎም ሀገሩን የሚያስጠሩ ጠንካራና ተፎካካሪ ስፖርተኞችን የማፍራት አቅም እንዳለው ተገልጿልም። የዞኑ ወጣቶችና ስፖረት መምሪያ ኃላፊ አቶ አወል ጅማቶ እንደገለጹት በጋሞ ዞን በአርባ ምንጭ ከተማ አስተናጋጅነት የደቡብ ክልል…

Continue reading

በወልቂጤ ከተማ አስተዳደር የሚገነባው ከማራኪ ካፌ እስከ ኤደን ገነት ያለውን የ1 ነጥብ 8 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ ግንባታ በዛፍራን ኮንስተሰራክሽን ስራ ተጀመረ!!

የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ እንዳለ ገብረመስቀል የአስፓልት ግንባታ ስራው ባስጀመሩበት ወቅት እንዳሉት ከመሰረተ ልማት አውታሮች ቀዳሚውን ስፍራ የሚይዘው መንገድ የማህበረሰቡ ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ከመቆጣጠሩም ባለፈ ተጠቃሚነታቸውን ያጎለብታል። በዚህ ረገድ በወልቂጤ…

Continue reading

የቡታጅራ ከተማ አስተዳደር በሁለተኛው የከተሞች መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም የተሻለ አፈፃፀም በማስመዝገብ የደረቅ ቆሻሻ ማንሻ ተሽከርካሪ ሽልማት ተበረከተለት።

በሁለተኛው የከተሞች መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ 15 ከተሞች የደረቅ ቆሻሻ ማንሻ ተሽከርካሪ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። የቡታጅራ ከተማ አስተዳደር በፌደራል ደረጃ የተሻለ አፈፃፀም ካስመዘገቡ ከተሞች አንዱ በመሆኑ ሽልማቱ የተበረከተለት…

Continue reading

የበጋ መስኖ ስንዴ ለማምረት የተደረገው እርብርብ ውጤታማ መሆኑ በጉራጌ ዞን የአበሽጌ ወረዳ ግብርና ልማት ፅ/ቤት ገለፀ።

የወረዳው መንግሥትና ሌሎች የዘርፉ ባለሙያዎች ባደረጉት ድጋፍ የተሻለ ምርት ለመሰብሰብ መቃረባቸውን የመስኖ ተጠቃሚ የሆኑ የአቡኮና ጊቤ ቀበሌ አንዳንድ አርሶ አደሮች ገልጸዋል። የወረዳው ምክትል አስዳዳሪና የግብርና ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ዘመተ አይፎክሩ…

Continue reading

የአብሬት መውሊድ በጉራጌ ዞን በቸሀ ወረዳ በአብሬት ቀበሌ በታሪካዊና ጥንታዊ በአብሬ መስጅድ በዛሬው ዕለት በድምቀት ተከበረ።

በአብሬት ታሪካዊ መስጅድ የሚገኙ ቅርሶች በተገቢዉ በመጠበቅ ለቱሪስት መስህብት ምቹ በማድረግ ለቀጣይ ትዉልድ ለማስተላፍ በቅርስነት መመዝገብ እንዳለበት ተገልጿል ።በበዓሉ የተገኙት የአዲስ አበባ የእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የኮሚኒኬሽን ኃላፊ ሀጂ…

Continue reading