የጉራጌ ሕዝብ ችግሮችን ገንቢ በሆነ ተሳትፎና ውይይት የሚፈታ ሰላም ወዳድ ሕዝብ ነው – ጠ/ ሚ ዓቢይ አህመድ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድ ከጉራጌ ዞን ከተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የጉራጌ ሕዝብ የሚነሡ ችግሮችን ገንቢ በሆነ ተሳትፎና ውይይት የሚፈታ ሰላም ወዳድ ሕዝብ ነው ብለዋል።

“ዛሬ ባደረግናቸው ውይይቶች ያነሧቸውን ሥጋቶች እና ተስፋዎች በመስማቴ ደስተኛ ነኝ” ሲሉም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል።

በየደረጃው ሊፈቱ የሚችሉ ችግሮችን ለመፍታት እንሠራለንም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፡፡

መረጃው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ትስስር ገጽ ነው።

One Comment:

  1. In this regard, it is interesting that the loss of airway afferent nerve responsiveness was not limited to acid evoked reflexes, because we also observed a reduction in the magnitude of mechanically evoked coughs after prolonged removal of extracellular Cl cialis dosage

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *