Year: 2024
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በዩኒቨርሲቲ- ኢንዱስትሪ ትስስር በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ከባለድርሻ አካላት ጋር ተፈራርመዋል።
ተማሪዎች በክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ እንዲችሉ ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።
የመምሪያው ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልደማሪያም የክልል አቀፍ ሞዴል ፈተና መጀመሩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ በ2016 የትምህርት ዘመን ተማሪዎች በሀገር አቀፍና በክልል አቀፍ ፈተናዎች የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ እንዲችሉ እየተሰራ ይገኛል። በዞኑ በሚገኙ…