ኢንተርፕራይዞች ጥራትና ተወዳዳሪነት ያለው ምርት በማምረት ወደ ኢንደስትሪ እንዲሸጋገሩ በዘርፉ ያሉ ማነቆዎችን በቅንጅት መፍታት እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር ገለጸ።

የጉራጌ ዞን ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት መምሪያ ስራ ዕድል ፈጠራ ምክርቤትና የባዛርና ኤግዚብሽን መድረክ አካሄደ። የጉራጌ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ አበራ ወንድሙ በወቅቱ እንዳሉት ሀገሪቷ የያዘችውን…

Continue reading

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለሚገኙ ለግንባር ቀደም ፈፃሚዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በወልቂጤ ከተማ እየተሰጣቸው ይገኛል።

የክልሉ ረዳት የመንግስት ተጠሪና የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የፓለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ይሁን አሰፋ እንደገለጹት ለክልሉ ልማትና የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ የወጣቶችና የሴቶች ተሳትፎ ወሳኝ ነዉ። ለክልሉ እንደአንድ ፀጋ የሚቆጠር…

Continue reading

ቡና ላይ የምርምር ስራዎችና ኤክስቴንሽን አቀናጅቶ መስራት ባለመቻሉ በሀገሪቱ የቡና ምርትና ምርታማነት ማሳደግ እንዳልተቻለ ተገለጸ፡፡

ቡና ላይ የምርምር ስራዎችና ኤክስቴንሽን አቀናጅቶ መስራት ባለመቻሉ በሀገሪቱ የቡና ምርትና ምርታማነት ማሳደግ እንዳልተቻለ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ የቡና ሳይንስ ማህበር በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ሲያካሂድ የነበረው አመታዊ ኮንፈረስ ውጤታማ በሆነ መልኩ ተጠናቋል፡፡ ለሁለት…

Continue reading

ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለመሸጋገር የምግብ ዋስትናችንን በማረጋገጥ ያሉንን ሀብቶቻችን በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።

ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለመሸጋገር የምግብ ዋስትናችንን በማረጋገጥ ያሉንን ሀብቶቻችን በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ። ዜጎች ከተረጂነት አስተሳሰብ ለመላቀቅ እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በተዘጋጀ እቅድ ላይ የአመራር ሚና አስመልክቶ…

Continue reading

ግንቦት 23/2016 ዓ.ምየአገና ከተማ እድገት ይበልጥ ለማሳደግ ስትራቴጂክ ፕላኑን ተግባራዊ እንዲሆን ሁሉም የበኩሉን መወጣት እንዳለበት የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ አስታወቀ። የአገና ከተማ አስተዳደር የ10 ዓመት ስትራቴጂክ ፕላን…

Continue reading

የዞኑ የመረጃ አያያዝ ስርአት በማዘመን የህብረተሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሚገኝ የጉራጌ ዞን ፕላን ልማት መምሪያ ገለጸ።

የዞኑ የመረጃ አያያዝ ስርአት በማዘመን የህብረተሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሚገኝ የጉራጌ ዞን ፕላን ልማት መምሪያ ገለጸ። መምሪያው በእቅድ ዝግጅት፣ ክትትል ግምገማና ሪፖርት አቀራረብ ላይ ስልጠናና በ2017 በጀት አመት የቀመር…

Continue reading