ህጋዊና ዘመናዊ የንግድና ግብይት ስርዓት በማስፈን የህብረተሰቡ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የጉራጌ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታወቀ።

የጉራጌ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት ጉባኤው በወልቂጤ ከተማ እያካሄ ነው። በንግድና ግብይት ስርዓቱ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮች በመቅረፍ የሸማቹ ማህበረሰብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ አበረታች ስራ መሰራቱ ተጠቁሟል።

Continue reading

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ ብድር በማሰራጨት ህብረተሰቡ ተጠቃሚ ማድረጉን አግኖት የገንዘብ ብድርና ቁጠባ ህብረት ስራ ዩኒየን አስታወቀ፡፡

ዩኒየኑ 9ኛው ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤው በወልቂጤ ከተማ አካሄደ፡፡ በጉራጌ ዞን ከሚገኙ ዩኒየኖች አንዱ አግኖት ኃላፊነቱ የተወሰነ የገንዘብ ብድርና ቁጠባ ህብረት ስራ ዩኒየን ሲሆን በስሩ 306 መሰረታዊ ህብረት ስራ ማህበራት ይገኛሉ፡፡…

Continue reading

በጉራጌ ዞን የሚሰሩ የመንገድ ልማት ስራዎች አበረታች በመሆናቸው በቀጣይ አመትም አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ።

የጉራጌ ዞን ትራንስፖርት እና መንገድ ልማት መምሪያ 2016 ዓ.ም እቅድ አፈጻጸም እና የ2017 እቅድ የንቅናቄ መድረክ በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል። የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እንዳሉት በአመቱ በባለሀብቱ እና…

Continue reading

በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ አስተዳደር በወልቂጤ ጉብርየ ክፍለ ከተማ ለሚገነባው የአባ ፍራንሷ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የባለ ሁለት ወለል ህንጻ በጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ።

የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ በዚህ ወቅት እንዳሉት የጉራጌ ማህበረሰብ ከጥንትም ከአባ ፍራንሷ ማርቆስ ጀምሮ የትምህርት ትርጉም አስቀድሞ የተረዳ ማህበረሰብ ነው። ለዚህም በ2016 በተደረገው የትምህርት ንቅናቄ ባለሀብቱ ፣የተማሪ…

Continue reading

ታላቅ የጎዳና ላይ የማስ ስፖርት እንቅስቃሴ በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ ይካሄዳል!!

ታላቅ የጎዳና ላይ የማስ ስፖርት እንቅስቃሴ በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ ይካሄዳል!! ጳጉሜ 4 የኅብር ቀንን አስመልክቶ በጎዳና ላይ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ከ10 ሺህ በላይ ወጣቶች ፣ሴቶች ፣ህጻናት ሌሎችም የህብረተሰብ ክፍሎች ይሳተፋሉ።…

Continue reading