መጪው የሚከበሩ በዓላቶች በሰላም እንዲጠናቀቁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት መደረጉ የጉራጌ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያ አስታወቀ።

የጉራጌ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያ እና የዞኑ ፖሊስ መምሪያ በጋራ በመሆን የዘመን መለወጫ እና የመስቀል በዓላቶች በሰላም እንዲጠናቀቁ በማስመልከት ከጸጥታ አካላት ጋር በወልቂጤ ከተማ ውይይት አካሂዷል። የጉራጌ ዞን ሰላምና ጸጥታ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ፣ሴቶች ህፃናትና የዞኑ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ በጋራ በመሆን የአዲስ አመት በዓል ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካማ የህብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ አጋርተዋል።

የጉራጌ ዞን ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ አቶ መኩሪያ ተመስገን እንዳሉት መምሪያው አቅም ደካሞች፣ አካል ጉዳተኞች፣ አረጋዉያን እና ጧሪና ደጋፊ የሌላቸው የማህበረሰብ ክፍሎችን በዓልን ምክንያት በማድረግ በተለያዩ ወቅት ድጋፎችን እያደረገ…

Continue reading

ጳጉሜን 5 የነገ ቀን ምክንያት በማድረግ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ አመት ምስረታ በዓል “በአዲስ ምዕራፍ በወል እሴት ወደ መስፈንጠር” በሚል መሪ ቃል በጉራጌ ዞን በተለያዩ ዝግጅቶች በወልቂጤ ከተማ በድምቀት ተከብሯል።

በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሰረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መሀመድ ኑሪዬ በበዓሉ ተገኝተው እንዳሉት ከክልሉ ምስረታ ጋር ተያይዞ የነበረው የሰላም፣ ጸጥታ እንዲሁም…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አመታዊው የሴክተር ጉባዔና የቱሪዝም ንቅናቄ መድረክ በወልቂጤ ከተማ አካሄደ።

የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ወ/ሮ መሰረት አመርጋ እንደገለፁት ያሉንን ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ መስህቦች ተጠብቀው ለትውልድ ለማስተላለፍና ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻዎች ለማድረግ ማልማትና ማስተዋወቅ ይገባል ብለዋል። የጉራጌ ማህበረሰብ በባህል፣ በታሪክ…

Continue reading

የእኖር ኤነር መገር ወረዳ ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 38ኛ መደበኛ ጉባኤ የ2017 በጀት አመት የልማትና መልካም አስተዳደር ስራዎች ማስፈሚያ 253 ሚሊዮን 89 ሺህ 538 ብር በጀት አፀደቀ።

በተመሳሳይ ምክር ቤቱ የተለያዩ ሹመቶችን አፅድቋል በዚህም መሰረት የወረዳው ዋና አስተዳደሪ እጩ በጉራጌ ዞን ም/ል አስተዳደር በአቶ አበራ ወንድሙ ለም/ቤቱ ቀርቦ አቶ አሰበ ካብቱ እንዲሆኑ በሙሉ ድምፅ የወረዳው ዋና አስዳዳሪ…

Continue reading

ፍትሃዊ የንግድና የግብይት ስርዓት ተግባራዊ በማድረግ የሸማቹ ማህበረሰብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ፡፡

የጉራጌ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት ጉባኤው በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል፡፡ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ በጉባኤው ላይ እንዳሉት በሀገሪቱ የተደረገውን የማክሮ ኢኮኖሚ የፖሊሲ ለውጥ ምክንያት…

Continue reading