የማዕከላዊ የኢትዮጵያ የመንገዶች ባለስልጣን እና የጉብሬ የገጠር መንገድ ዲስትሪክት ጋር በመሆን በወልቂጤ ማረሚያ ቤት ስር ለሚገኙ የህግ ታራሚዎች የምገባ፣ የአልባሳትና የቁሳቁስ ድጋፍ በዛሬው ዕለት አደረገ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንገዶች ባለስልጣን ምክትልና የሪጎላተሪ ዘርፍ ስራ አስኪያጅ አቶ ወሰን ባሻ በወልቂጤ ማረሚያ ተቋም በተገኙበት ወቅት እንደተናገሩት የበጎ ፍቃድ ተግባራ የአንድ ወቅት ስራዎች ብቻ ሳይሆኑ አመቱን ሙሉ በመተግበር…

Continue reading