የዞኑ ማህበረሰብ የቀድሞ የአባቶቹን አርአያ በመከተል በመንገድና በትምህርት መሰረተ ልማት ላይ እያደረጉት ያለው አበረታች እንቅስቃሴ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ።

በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ በአምበሊ ቀበሌ በህብረተሰብና በመንግስት ትብብር የተገነባው 20 ኪሎሜትር አዲስና ነባር የመንገድ ጥገና የጠጠር መንገድ ተመረቆ ለትራፊክ ክፍት ሆነ። የኢፌድሪ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር መኩሪያ ኃይሌ…

Continue reading

የእምድብር ከተማ ልማት ይበልጥ በማፋጠን ለነዋሪዎቿ ምቹ የሆነች ከተማ እንድትሆን በትኩረት እንደሚሰራ ከተማ አስተዳደሩ ገለጿል።

በጉራጌ ዞን በእምድብር ከተማ አስተዳደር በበጀት አመቱ ከ16 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተሰሩ የመሰረተ ልማት ስራዎች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ። የጉራጌ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ እና የግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ አበራ…

Continue reading

ህገወጥ ተግባር ከመናኸሪያ ነቅሎ በመጣል እንደ ችግኝ ተከላ ህጋዊ አሰራር እንትከል” በሚል መሪ ቃል በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ መናኸሪያ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች ተተክሏል።

የጉራጌ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ አበራ ወንድሙ በችግኝ ተከላው ወቅት ተገኝተው እንዳሉት በዞኑ በዘንድሮ አመት ከ70 ሚሊዮን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞችን የሚተከል ሲሆን ከነዚህም 2ነጥብ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን አብይና ቴክኒክ ኮሚቴ ከወረዳና ከከተማ አስተዳደር አብይና ቴክኒክ ኮሚቴዎች ጋር እንደ ሀገር በሚሰጠው የኢትዮ-ኮደርስ ስልጠና ዙሪያ በዙም ሚቲንግ ውይይት አካሂዷል።

በዞኑ ለ37 ሺህ 5 መቶ 3 የህብረተሰብ ክፍሎች የኢትዮ-ኮደርስ ስልጠና እንደሚሰጥ የጉራጌ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ገለፀ ። የጉራጌ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ አበራ ወንድሙ እንዳሉት…

Continue reading

በዞኑ በህብረተሰቡና በመንግስት ትብብር ከ4 መቶ 93 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ወጪ የትምህርት ልማት ስራዎች መሰረታቸው የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ገለጸ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ በአካባቢው ማህበረሰብና ተወላጅ ባለሀብቶች ከ22 ሚሊዮን 4መቶ ሺ ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውን የዋድዬ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ጎብኝተዋል።…

Continue reading