የታዳሽ ሀይል አማራጭን በመጠቀም በሁሉም የሀገሪቱ ገጠራማ አካባቢዎች ዜጎችን የሞባይል ኔትወርክ ተጠቃሚ ለማድረግ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የኢትዮ ቴሌኮም ኩባንያ አስታወቀ።

ኩባንያው በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ ቦዠባር ከተማ አስተዳደር ያስገነባውን የገጠር ሞባይል ኔትወርክ ሶሉሽን ፕሮጀክትን ሥራ አስጀምሯል። በኢትዮ ቴሌኮም የኔትወርክ ኢንፍራስትራክቸር ምክትል ቺፍ ኦፊሰር አቶ ዓለም ኃይለማርያም እንደገለጹት፣ የገጠር ሞባይል ኔትወርክ…

Continue reading

በዘርፉ የሚታዩ ችግሮች ለማረም በዛሬው እለት ከጉራጌ፣ከምስራቅ ጉራጌ፣ከኦሮሚያ ክልል ከምራብ ሸዋ ዞን፣ከኦሮሚያ ክልል የትራንስፖርት ማህበር ቦርድ አመራር ፣ ከገላን ክፍለ ከተማ፣ከሰበታ ከተማ እና ከወሊሶ ከተማ የትራንስፖርት ዘርፍ የስራ ኃላፊዎች ጋር በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ ውይይት ተካሂዷል።

የጉራጌ ዞን ትራንስፖርት እና መንገድ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሙራድ ከድር እንደገለፁት የትራንስፖርት ዘርፉ በርካታ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች የሚተገበሩበት ይሁን እንጂ ውስብስብ ችግሮችን በዛው ልክ የሚስተናገዱበት መሆኑን አስገንዝበዋል። በመሆኑም በተለይ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ በግል ጤና ተቋማት ተግባር አፈጻጸም ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ከተቋማቶቹ ጋር በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል፡፡

የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ አየለ ፈቀደ በመድረኩ ላይ እንዳሉት በመንግስት የጤና ተቋማት የማይሸፈኑ አገልግሎቶች ለህብረተሰቡ በመስጠት የግል ጤና ተቋማት ሚና ከፍተኛ ነው፡፡ በዚህ ረገድ ጥሩ አግልግሎት የሚሰጡ የተወሰኑ…

Continue reading

የንግዱ ማህበረሰብ ዶላር ጨምሯል በሚል በተለያዩ ቁሳቁሶች ላይ የዋጋ ጭማሪና ምርት የሚደብቁ ነጋዴዎችና ድርጅቶች ላይ ህጋዊ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑም የጉራጌ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታወቀ።

መምሪያዉ በወልቂጤ ከተማ የዋጋ ማረጋጋያ ከተቋቋመዉ ግብረ ሀይል ጋር የተሰሩ ስራዎች ላይ በዛሬ እለት ወልቂጤ ከተማ ተወያይተዋል። የጉራጌ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ሀላፊ አቶ መላኩ ብርሃኔ እንዳሉት መንግስት የማይክሮ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 26ኛ መደበኛ ጉባኤ ለ2017 ዓ.ም በጀት ከ5 ቢሊዮን 294 ሚሊዮን ብር በላይ አፀደቀ።

የጉራጌ ዞን ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 26ኛ መደበኛ ጉባኤ ለ2017 ዓ.ም በጀት ከ5 ቢሊዮን 294 ሚሊዮን ብር በላይ አፀደቀ። የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ኃላፊ አቶ አብዶ…

Continue reading

በዞኑ በተጠናቀቀው በጀት አመት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የተከናወኑ ተግባራት በማጠናከር በቀጣይ ይበልጥ ሊሰራ እንደሚገባ የጉራጌ ዞን የምክር ቤት አባላት ገለጹ።

የጉራጌ ዞን የምክር ቤት አባላት ካነሷቸው ጥያቄ መካከል በዞኑ በሁሉም ዘርፍ ህብረተሰቡን በማስተባበር የተከናወኑ ተግባራት አበረታች በመሆናቸው በቀጣይም አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል ብለዋል። በግብርናው ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች የተሻለ ቢሆንም የመካናይዜሽንና…

Continue reading