የጉራጌ ዞን እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል።

ለ1445ኛ አመተ ሒጅራ ኢድ አል-አደሃ አረፋ በዓልን በማስመልከት የጉራጌ ዞን እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የመልካም ምኞት መግለጫ— የአረፋ በዓል ከተቸገሩ ወገኖች አብሮ በማሳለፍ ፣ በመረዳዳት በደስታ ልናሳልፈዉ ይገባል። በጉራጌ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ለ1 ሺህ 4 መቶ 45ኛ ዓመተ ሂጅራ የሚከበረዉን የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል አስመልክተዉ ለእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳቹሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ሙስሊሙ ማህበረሰብ የአረፋ በአል ሲያከብር የተቸገሩትንና አቅመ ደካሞችን በመርዳትና የአብሮነት ባህሉን ከመቼዉም ጊዜ በላይ ማጠናከር ይኖርበታል። ሀይማኖታዊ በዓላት እሴቶችን በማጎልበት፣ በተገቢዉ በማልማትና በመጠበቅ ለቀጣይ ትዉልድ ማስተላለፍ ይገባልም ብለዋል። የአረፋ በአል…

Continue reading

በጉራጌ ዞን ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ6ኛ ክፍል ዞን አቀፍ ፈተና ተጠናቋል።

በዞኑ 19 ሺህ 230 ተማሪዎች ፈተናውን መውሰዳቸውን ተጠቁሟል። የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ መብራቴ ወ/ማርያም የፈተና መጠናቀቁን አስመልክተው በሰጡት መግለጨ እንዳሉት ዞናዊ የ6ኛ ክፍል የእርከን ማጠቃለያ ፈተና መሰጠቱ እውቀት…

Continue reading

በዞኑ ወጣቶችና ህብረተሰቡ በማሳተፍ በበጋ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተከናወኑ አበረታች ተግባራት በክረምትም ይበልጥ አጠናክሮ ለማስቀጠል ሁሉም በዘርፉ በትኩረት መስራት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ አሳሰቡ።

የ2016 ዓ.ም የበጋ ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት መዝጊያና የክረምት መክፈቻ መርሃ ግብር በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ ተካሂዷል። የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ በመርሃ ግብሩ ተገኝተው እንዳሉት…

Continue reading

የ2016 ዓ.ም የበጋ ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት መዝጊያና የክረምት መክፈቻ መርሃ ግብር በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ ሀዋሪያት ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።

የ2016 ዓ.ም የበጋ ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት መዝጊያና የክረምት መክፈቻ መርሃ ግብር በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ ሀዋሪያት ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ፈይሰል…

Continue reading

በስፖርቱ ዘርፍ የሚፈለገዉን ዉጤት እንዲመጣና በዳኞች ላይ የሚስተዋሉ የክህሎት ክፍተት ለመሙላት ለ10 ተከታታይ ቀናት በቮሊቮልና በባህል የስፖርት አይነቶ የዳኝነት እጥረት ለመቅረፍ በወለቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የነበረዉ ስልጠና ዛሬ ተጠናቀቀ።

በስፖርቱ ዘርፍ የሚፈለገዉን ዉጤት እንዲመጣና በዳኞች ላይ የሚስተዋሉ የክህሎት ክፍተት ለመሙላት ለ10 ተከታታይ ቀናት በቮሊቮልና በባህል የስፖርት አይነቶ የዳኝነት እጥረት ለመቅረፍ በወለቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የነበረዉ ስልጠና ዛሬ ተጠናቀቀ። በስልጠናዉ ማጠቃለያ…

Continue reading