ግንቦት 12/2016 ዓ/ም በክልሉ ብቸኛ የሆነው የጊቤ ሸለቆ ብሄራዊ ፓርክ ውስጥ እየገጠሙት ያሉ ችግሮች በመቅረፍ በተገቢው እንዲጠበቅና እንዲለማ በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። የጊቤ ሸለቆ ብሄራዊ ፓርክ የበለጠ… Continue reading
የወጣቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለማረጋገጥ ወጣቶች በአደረጃጀት ዉስጥ ታቅፈዉ መንቀሳቀስ እንዳለባቸዉ የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ሰፖርት መምሪያ ገለጸ። የወጣቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለማረጋገጥ ወጣቶች በአደረጃጀት ዉስጥ ታቅፈዉ መንቀሳቀስ እንዳለባቸዉ የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ሰፖርት መምሪያ ገለጸ። የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ የወጣቶች ዘርፍ ሀላፊ አቶ ደሳለኝ አንሳ ለመምሪያችን በሰጡት መግለጫ… Continue reading
በጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ በባለሀብቱና በህብረተሰብ ተሳትፎ በ 9 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የተሰራው የአበሱጃ -ሱራ-አሸንጌ የጠጠር መንገድ የምርቃት ፕሮግራም እየተካሄደ ይገኛል። በጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ በባለሀብቱና በህብረተሰብ ተሳትፎ በ 9 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የተሰራው የአበሱጃ -ሱራ-አሸንጌ የጠጠር መንገድ የምርቃት ፕሮግራም እየተካሄደ ይገኛል። በተጨማሪም በደንበር ሱራ አሸንጌ መንገድ ሰራ ፕሮጀክት የዌራ… Continue reading
በሀገሪቱ ያጋጠመውን የትምህርት ስብራት ለመጠገን ህብረተሰቡ በትምህርት ስራ ላይ የሚያደርገውን ሁለንተናዊ ድጋፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ ገለጹ፡፡ በሀገሪቱ ያጋጠመውን የትምህርት ስብራት ለመጠገን ህብረተሰቡ በትምህርት ስራ ላይ የሚያደርገውን ሁለንተናዊ ድጋፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ ገለጹ፡፡… Continue reading
ከመቶ ሀምሳ ሚሊዮን ብር በላይ ውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገድ ግንባታ የውል ስምምነት ተደረገ ። ከመቶ ሀምሳ ሚሊዮን ብር በላይ ውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገድ ግንባታ የውል ስምምነት ተደረገ ። የጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢ.ኮ.ሥ.ኮ) 1.216 ኪሎ ሜትር ውስጥ ለውስጥ አስፋልት… Continue reading
በትምህርት ዘርፍ ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት በእውቀትና በስነ ምግባር የታነጹ ብቁ ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመፍጠር ሚናው ከፍተኛ ነው ሲሉ የኢፌድሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ምስጋናው አርጋ ተናገሩ። በጉራጌ ዞን በምሁር አክሊል ወረዳ በሀዋሪያት ከተማ በምስጋናው የበጎ አድራጎት ድርጅት የሚገነባው የአብይ አህመድ አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ። የኢፌድሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚኒስቴር ዴኤታ… Continue reading