የዩኒቨርሲቲ ኢንደስትሪ ትስስር ብቁ ተወዳዳሪ የሰው ሀይል ለማፍራት የቴክኖሎጂ ሽግግር ለማድረግና ተወዳዳሪ ኢንዱስትሪ ለመገንባት ሚናው ከፍተኛ መሆኑን የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ፋሪስ ደሊል ገለጹ።

የዩኒቨርሲቲ ኢንደስትሪ ትስስር ብቁ ተወዳዳሪ የሰው ሀይል ለማፍራት የቴክኖሎጂ ሽግግር ለማድረግና ተወዳዳሪ ኢንዱስትሪ ለመገንባት ሚናው ከፍተኛ መሆኑን የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ፋሪስ ደሊል ገለጹ። ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በዩኒቨርሲቲ- ኢንዱስትሪ ትስስር በጋራ…

Continue reading

የህብረት ስራ ማህበራት ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት ያላቸው ሚና ከፍተኛ በመሆኑ የበለጠ መደገፍ እና ማብቃት እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።

የህብረት ስራ ማህበራት ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት ያላቸው ሚና ከፍተኛ በመሆኑ የበለጠ መደገፍ እና ማብቃት እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ። የጉራጌ ዞን ህብረት ስራ ልማት ጽ/ቤት የህብረት ስራ ማህበራት የሪፎርምና የንቅናቄ…

Continue reading

ጉልባማ ከግሊመር ኦፍ ሆፕ ከተሰኘ ግብረ-ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር በ2023 የተሰሩ የልማት ስራዎች ርክክብና በ2024 በመከናወን ላይ የሚገኙ ተግባራት ያሉበት ደረጃ ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ የመስክ ምልከታ አካሂዷል፡፡

የጉራጌ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ አበራ ወንድሙ በመስክ ምልከታ ወቅት እንደገለጹት የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር ከግሊመር ኦፍ ሆፕ ጋር በመተባበር በትምህርት፣ በግብርና በጤናና በማህበር የተደራጁ ሴቶች ብድር…

Continue reading

የምክር ቤቱ የኢኮኖሚ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ በእኖር ወረዳ በግብርና፣በውሃ ማእድንና ኤነርጂ፣በወጣቶች ስራ እድል ፈጠራ ሴክተር ተቋማት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች ላይ የመስክ ምልከታ አድርጓል።

የምክር ቤቱ የኢኮኖሚ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ በእኖር ወረዳ በግብርና፣በውሃ ማእድንና ኤነርጂ፣በወጣቶች ስራ እድል ፈጠራ ሴክተር ተቋማት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች ላይ የመስክ ምልከታ አድርጓል። የጉራጌ ዞን ምክር ቤት የኢኮኖሚ ዘርፍ ቋሚ…

Continue reading

ፍርድ ቤቱ በ1ኛ ተከሳሽ መሳይ ኢተሳ 23 ዓመት ፣ በ2ኛ ተከሳሽ ረድኤት በላቸዉ በ19 ዓመት እንዲሁም በ3ኛ ተከሳሽ ያቦነህ ፍቅሬ በ19 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ዉሳኔ አስተላልፎባቸዋል።

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ.የወንጀል ህግ አንቀጽ 32(1) እና አንቀፅ 590(2) (ሠ) ስር የተደነገገውን በመተላለፍ የወንጀሉ ዝርዝር 1ኛ ተከሳሽ በምሁርና አክሊል ወረዳ የኮብልስቶን ንጣፍ ስራ በኮንትራት ወስዶ በመስራት ላይ እያለ የሰራውን ቁጥጥር የሚያደርገው የፕላን…

Continue reading

በጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ በግብርናው በሁሉም መስኮች እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች ውጤታማ በመሆናቸው ይበልጥ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የጉመር ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ።

በጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ በግብርናው በሁሉም መስኮች እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች ውጤታማ በመሆናቸው ይበልጥ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የጉመር ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ። በወረዳው በግብርና ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት…

Continue reading