Month: May 2024
በጉራጌ ዞን የተጀማመሩ የካፒታል ፕሮጀክት ስራዎች በወቅቱ ተጠናቀው ለህብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሰጡ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትኩረት እንደሚሰራ የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፕላንና ልማት ቢሮ አስታወቀ።
በዶሮ ዘርፍ ተሰማርተው በመስራታቸው ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ ከመሆን ባለፈ ገበያ እያረጋጉ እንደሚገኙ በጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ በዶሮ ዘርፍ የተደራጁ ወጣቶች ተናገሩ።
ከተሞች ለነዋሪዎቻቸው ውብና ጽዱ ለማድረግ በሚደረገው ጥረት ሁሉም ህብረተሰብ በንቃት እንዲሳተፍ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አሳሰበ።
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በዩኒቨርሲቲ- ኢንዱስትሪ ትስስር በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ከባለድርሻ አካላት ጋር ተፈራርመዋል።
ተማሪዎች በክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ እንዲችሉ ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።
የመምሪያው ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልደማሪያም የክልል አቀፍ ሞዴል ፈተና መጀመሩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ በ2016 የትምህርት ዘመን ተማሪዎች በሀገር አቀፍና በክልል አቀፍ ፈተናዎች የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ እንዲችሉ እየተሰራ ይገኛል። በዞኑ በሚገኙ…