በዞኑ የትምህርት ጥራት ለማምጣት በሚደረገው ጥረት ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ከመንግስት ጎን በመሆን እያደረጉት ያለው ንቁ ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።

በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ በብሩህ ተስፋ በገጠሪቷ ኢትዮጵያ ግብረ ሰናይ ድርጅት በማህበረሰቡና በወረዳው መንግስት ትብብር በ20 ሚሊየን ብር የተገነባው የፈረስ ጉራ የሻለቃ ሱልጣን ሼህ ኢሳ የ1ኛና መለስተኛ ደረጃ ትምህርት…

Continue reading

በጉራጌ ዞን የተጀማመሩ የካፒታል ፕሮጀክት ስራዎች በወቅቱ ተጠናቀው ለህብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሰጡ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትኩረት እንደሚሰራ የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፕላንና ልማት ቢሮ አስታወቀ።

የህብረተሰቡ የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግር ለመቅረፍ በካፒታል ፕሮጀክቶች ላይ አስፈላጊውን ቁጥጥርና ድጋፍ እያደረገ መሆኑ የጉራጌ ዞን ፕላንና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ ገለጸ። የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፕላንና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ፣የጉራጌ ዞን ፕላንና…

Continue reading

በዶሮ ዘርፍ ተሰማርተው በመስራታቸው ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ ከመሆን ባለፈ ገበያ እያረጋጉ እንደሚገኙ በጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ በዶሮ ዘርፍ የተደራጁ ወጣቶች ተናገሩ።

በወረዳው በእንሰሳት በሁለም ዘርፎች በትኩረት በመስራት የህብረተሰቡ ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ እንደሚገኝ የጉመር ወረዳ አስተዳዳር አስታወቀ። አቶ አድማሱ ውርጅነና አቶ ደመላሽ በጉመር ወረዳ በዶሮ እርባታ የተሰማሩ ወጣቶች ናቸው። አክለውም አቶ…

Continue reading

ከተሞች ለነዋሪዎቻቸው ውብና ጽዱ ለማድረግ በሚደረገው ጥረት ሁሉም ህብረተሰብ በንቃት እንዲሳተፍ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አሳሰበ።

“ብክለት ይቁም ውበት ይንቃ” በሚል መሪ ቃል የግንቦት ወር የአየር ብክለት ለመከላከል ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ በይፋ ተጀምራል። የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ በማስጀመሪያ ፕሮግራሙ…

Continue reading

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በዩኒቨርሲቲ- ኢንዱስትሪ ትስስር በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ከባለድርሻ አካላት ጋር ተፈራርመዋል።

የትምህርት ሚኒስትር የተቋማት ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዴስክ ኃላፊ አቶ ተሾመ ዳንኤል ከዚህ ቀደም ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከኢንዱስትሪ ጋር በትስስር ቢሰራም በዘርፉ የሚፈለገውን ውጤት ማምጣት አልተቻለም። ይህንን ለመቀየር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት…

Continue reading

ተማሪዎች በክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ እንዲችሉ ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።

የመምሪያው ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልደማሪያም የክልል አቀፍ ሞዴል ፈተና መጀመሩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ በ2016 የትምህርት ዘመን ተማሪዎች በሀገር አቀፍና በክልል አቀፍ ፈተናዎች የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ እንዲችሉ እየተሰራ ይገኛል። በዞኑ በሚገኙ…

Continue reading