ተያዙ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ውጤታማ ለማድረግ ጥራቱን የጠበቀ እቅድና ሪፖርት መዘጋጀት የጎላ ሚና እንዳለው የጉራጌ ዞን ፕላንና ልማት መምሪያ አስታወቀ።

ተያዙ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ውጤታማ ለማድረግ ጥራቱን የጠበቀ እቅድና ሪፖርት መዘጋጀት የጎላ ሚና እንዳለው የጉራጌ ዞን ፕላንና ልማት መምሪያ አስታወቀ። መምሪያው ለዞን የልማት እቅድ ባለሙያዎች እና ባለድርሻ አካላት በእቅድ…

Continue reading

ጅራ ባንክ የኢድ አልፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ በወልቂጤ ከተማ ለሚገኙ አቅመ ደካሞችና ለተለያዩ ችግር የተጋለጡ ወገኖች የዘይትና የፉርኖ ዱቄት ድጋፍ አደረገ።

ጅራ ባንክ የኢድ አልፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ በወልቂጤ ከተማ ለሚገኙ አቅመ ደካሞችና ለተለያዩ ችግር የተጋለጡ ወገኖች የዘይትና የፉርኖ ዱቄት ድጋፍ አደረገ። ሂጅራ ባንክ ስራ ከጀመረ አጭር ጊዜ ቢሆን በተለያዩ ጊዜያት…

Continue reading

የምግብ ዋስትና በዘላቂነት ለማረጋገጥ በግብርናው ዘርፍ ያሉ ማነቆዎችን ለመፍታት ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ።

የምግብ ዋስትና በዘላቂነት ለማረጋገጥ በግብርናው ዘርፍ ያሉ ማነቆዎችን ለመፍታት ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ። የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የግብርና አካላት ግንኙነት አማካሪ ካውንስል የማጠናከሪያ ጠቅላላ ጉባኤ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት…

Continue reading

ፐብሊክ ሰርቫንቱ የአገልጋይነት ስነ ምግባር በመላበስ ለህብረተሰቡ ቀልጣፋና ፍትሃዊ አገልግሎት ለመስጠት በቁርጠኝነት መስራትእንዳለበት የጉራጌ ዞን ፐብሉክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት መምሪያ ገለጸ።

ፐብሊክ ሰርቫንቱ የአገልጋይነት ስነ ምግባር በመላበስ ለህብረተሰቡ ቀልጣፋና ፍትሃዊ አገልግሎት ለመስጠት በቁርጠኝነት መስራትእንዳለበት የጉራጌ ዞን ፐብሉክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት መምሪያ ገለጸ። መምሪያው በአገልጋይ መር ሚናና የሰራተኛው የስራ ቁርጠኝነት እና…

Continue reading

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ እንዳሻው ጣሰው ከጉራጌ ተወላጅ አመራሮች ጋር በሁለቱም ዞኖች ሰላምና ልማት ዙሪያ ትኩረት ያደረገ ውይይት በቡታጅራ ከተማ እያካሄዱ ነው።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ እንዳሻው ጣሰው ከጉራጌ ተወላጅ አመራሮች ጋር በሁለቱም ዞኖች ሰላምና ልማት ዙሪያ ትኩረት ያደረገ ውይይት በቡታጅራ ከተማ እያካሄዱ ነው። መድረኩ ፓርቲያችን መሪያችን ህዝባችን ደጀናችን…

Continue reading