በዉሃ ማዕድንና ኢነርጂ ዘርፍ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችንና የስነ ምግባር ችግሮችን በተገቢዉ በመቀረፍ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን ዉሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ አስታወቀ።

መጋ በስነ ምግባርና በቅን አገልጋይነት የተቃኘ ፐብሊክ ሰርቫንት ለለዉጡ ዘላቂነት በሚል መሪ ቃል ከሁሉም ወረዳዎችና ከወልቂጤ ከተማ አስተዳድር የተዉጣጡ የዉሃና ማዕድን ኢነርጂ ጽህፈት ቤቶች የስነ ምግባር ኦፊሰሮች በጸረ ሙስና የግንዛቤ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን የብልጽግና ፓርቲ የሁለት አመት ከግማሽ የመሰረታዊ ድርጅት የአባላት የማጠቃለያ ኮንፈረንስ በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።

ኮንፈረንስ “ከእዳ ወደ ምንዳ በአባላት ተሳትፎ” በሚል መሪ ቃል ለሁለት ተከታታይ ቀናት እንደሚካሄድ ተገልጿል። የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ በኮንፈረንሱ ላይ እንዳሉት ፓርቲው በምርጫ ወቅት ለህዝብ የገባቸውን ቃሎች…

Continue reading

የተቀናጀ የግብርና ልማት ስራ አጠናክረው በመስራታቸው ውጤታማ መሆናቸውን በጉራጌ ዞን የጉመር ወረዳ የበሽመንዳ እርሻ ልማት ባለቤት አቶ ሀሺም ጀማል ተናገሩ፡፡

በዞኑ በፍራፍሬ ዘርፍ በትኩረት በመስራት የህብረተሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነታቸውን ይበልጥ ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሚገኝ የጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ። የበሽመንዳ የግብርና ልማት ድርጅት ባለቤት አቶ ሀሺም ጀማል እንዳሉት እርሻ ልማቱ በ2ሺ አመተ…

Continue reading

ከተሞች በፕላን እንዲመሩ በማድረግና የፕላን ጥሰትን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ መሆኑም የጉራጌ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ አስታወቀ።

በመሬት ቅየሳ ፈጣንና ዉጤታማ ስራ ለመስራት ዘመናዊ የቅየሳ መሳሪያዎችን መጠቀም የከተሞች እድገትና ለዉጥ እንዲሻሻል ለአራት ወረዳዎች ባለሙያተኞች ለሁለት ተከታታይ ቀናት የተግባርና የክህሎት ሰልጠና በወልቂጤ ከተማ ተሰጥቷል። የጉራጌ ዞን ከተማ ልማትና…

Continue reading

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወልቂጤ ክላስተር መሰረታዊ ድርጅት አባላት ኮንፈረንስ መድረክ መካሄድ ጀምሯል።

“ከእዳ ወደ ምንዳ በአባላት ሁለንተናዊ ተሳትፎ” በሚል መሪ ቃል ለሁለት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ኮንፈረንስ በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ ነው። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወልቂጤ ክላስተር መሰረታዊ ድርጅት ኮንፈረንስ ውይይት ያስጀመሩት በክልሉ በምክትል…

Continue reading

ክስፖርት የሚሆኑ የጥራጥሬና የቅባት ሰብሎች ጥራትና ቁጥጥር ላይ ትኩረት አድርጎ በመስራት የውጭ ምንዛሪ ግኝት ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ።

ቢሮ በምርት ጥራትና ቁጥጥር ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ከባለ ድርሻ አላት ጋር በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳንኤል ዳምጠው በመድረኩ ላይ እንዳሉት ክልሉ…

Continue reading