የተቀናጀ የበጋ የግብርና ልማት ስራዎች ዞናዊ የንቅናቄ መድረክ በጉራጌ ዞን በጉንችሬ ከተማ ተካሄደ።

ጥር በዞኑ ከ67 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት በተቀናጀ የአፈርና ዉሃ ጥበቃ ሰራ እንደሚሸፈንም ተመላክቷል። በጉንችሬ ከተማ በሀጅ አሊ ግጥም እየተሰሩ ያሉ የተለያዩ የሌማት ትሩፋት ተጎብኝተዋል። የጉራጌ ዞን ዋና አሰተዳዳሪ አቶ…

Continue reading

የዘቢዳር የአትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል ለማጠናከር የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከዞኑ አስተዳደር ጋር በጋራ ለመስራት የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል።

በሁሉም ርቀቶች ብቃት ያላቸዉ ተወዳዳሪና ተፎካካሪ አትሌቶች በማዕከሉ ለማፍራት የአትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል ያሉበት ችግሮች በዘላቂነት መቅረፍ እንደሚገባም ተጠቁሟል የጉራጌ ዞን ዋና አሰተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ጋር የስምምነት ፊርማ…

Continue reading

ባለፉት ስድስት ወራት ከህብረተሰብ ተሳትፎ ከ90 ሚሊዮን ብር በላይ በመሰብሰብ ለመንገድ ልማት ማዋል መቻሉን የጉራጌ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ አስታወቀ፡፡

መምሪያው የግማሽ ዓመት አፈጻጸም ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት በወልቂጤ ከተማ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል። የጉራጌ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሙራድ ከድር በመድረኩ ላይ እንደተናገሩት ባለፉት ስድስት ወራት…

Continue reading

በዞኑ በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት የተጎዱ ወገኖች ለመደገፍ በሚደረገው ጥረት ሁሉም የበኩሉን ድርሻ መወጣት እንዳለበት ተገለጸ።

በጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ አደጋና ስጋት ስራ አመራር ጽህፈት ቤት በዞኑ በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች የተለያዩ ድጋፎች ሲደረጉ ቆይቷል። የጉራጌ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና ግብርና መምሪያ ኃላፊ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ምክር ቤት የ10 ወረዳዎችና 5 የከተማ ምክር ቤቶች የ4ኛ ዙር 10ኛ አመት 22ኛ የአፈ-ጉባኤዎች የጋራ ምክክር መድረክ በወልቂጤ ከተማ ተካሄዷል።

የጉራጌ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ልክነሽ ሰርገማ እንዳሉት ምክር ቤቶች በዞኑ የዉስጥ ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካ ስልጣን ባለቤትና ህግ አዉጪ አካል ሲሆን የህብረተሰቡ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እድገት ለማፋጠን…

Continue reading

በትምህርት ስርዓት ላይ የተከሰተው የውጤት ስብራት በመጠገን ብቁ ተወዳዳሪና በራሱ የሚተማመን ትውልድ ለማፍራት እየሰራ እንደሚገኝ የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ አስታወቀ፡፡

ጥ መምሪያው የ2016 የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የተግባር አፈፃፀምና የ1ኛ ወሰነ ትምህርት ዞን አቀፍ የእርከን ማጠቃለያ ፈተና አሰጣጥ ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት በወልቂጤ ከተማ አካሄዷል፡፡ የመምሪያው ኃላፊ አቶ መብራቴ ወ/ማሪያም እንደገለጹት…

Continue reading