በዶ/ር መስፍን ሙሉጌታ የተጻፈ #ፍትሃዊሪፐብሊክየተሰኘ መጽሐፍ በወልቂጤ ከተማ ተመርቆ ለንባብ በቅቷል።

መጽሃፉ በወልቂጤ ከተማ መመረቁ በአካባቢው አዳዲስ ደራሲያንና አንባቢያን ለማፍራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተገለጸ፡፡ የመጽሐፉ ዝግጅት ያተኮረው ስለ ሰላም፣ ስለ ሀገረ መንግስት ግንባታ፣ ስለ አንድነት፣ ስለ ዜግነት ክብር፣ ስለ ፍትህ፣ ስለ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን የጉንችሬ ከተማ ነዋሪዎች በሀገሩቱና በዞኑ አንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋሉ የሰላምና የልማት ችግር መንግስት በአፋጣኝ ሊፈታቸው እንደሚገባ ገለጹ።

ህብረተሰቡ የሚያነሳቸው የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ ለመፍታት እንደሚሰራ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስነ ምግባርና ጸረሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ማሞ ቴጋ ገለጹ። “ህብረ ብሄራዊ ወንድማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ብልጽግና” በሚል መሪ…

Continue reading

በከተማው የሚነሱ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች መንግስት ደረጃ በደረጃ ሊመልስልን ይገባል ሲሉ የእንድብር ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ።

ህብረብሄራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልፅግና በሚል ርእስ በእምድብር ከተማ አስተዳደር ሲደረግ የነበረው ህዝባዊ የውይይት መድረክ ተጠናቀቀ። ነዋሪዎቹ እንደተናገሩት እንድብር ከተማ እድሜ ጠገብ ከተማ ብትሆንም እድገትዋ ግን እንደ…

Continue reading

ለሰላም ቅድሚያ በመስጠትና በከተማዉ በመሰረተ ልማት ዝርጋታ ያሉ ችግሮች መንግስት ትኩረት ሰጥቶ ሊቀርፍላቸዉ እንደሚገባ የአረቅጥ ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ።

የካ ሁሉን አቀፍ የህዝብ ተሳትፎ ለብልጽግና ጉዟችን ስኬታማነት በሚል መሪ ቃል ከተማ አቀፍ ህዝባዉ የዉይይት በአረቅጥ ከተማ ተካሄዷል። በማዕከላዊ ክልል ቴክኒክና ሙያ ቢሮ ሀላፊና የእለቱ የክብር እንግዳ አቶ ይርጋ ሀንዲሶ…

Continue reading

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ234 ሚሊየን በላይ ብር ለመማሪያ መጽሀፍት ህትመት ከህረተሰቡ ማሰባሰብ መቻሉን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ ፣

በክልሉ በተያዘው የትምህርት ዘመን ከ50 ሺ በላይ የመማሪያ መጽሀፍት ታትመው ለተማሪዎች ተደራሽ መደረጋቸዉም ተመላክቷል፤ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የትምህርት ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አስከብር ወልዴ እንደገለጹት…

Continue reading

በዞኑ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ በሁሉም አካባቢዎች በተጠናከረ መልኩ በመስራት የአርሶ አደሩ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ አሳሰቡ።

በጉራጌ ዞን የ2016 ዓ.ም ዞናዊ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ በጉመር ወረዳ ተጀመረ። የዘንድሮ የተጀመረው የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ አጠናክረው እንደሚሰሩ በወረዳው አግኝተን ያነጋገርናቸው አርሶ አደሮች ተናገሩ። የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ…

Continue reading