የከተማ ግብርና ስራዎች በማጠናከር በወተት ምርት አቅርቦት ፣በዶሮ እርባታ፣ በእንስሳት እርባታ ፣በአትክልትና ፍራፍሬና በሌሎችም ምርቶች የተመዘገቡ ውጤቶች ማስፋት እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ ።

በወልቂጤ ከተማ እየተሰሩ ያሉ የሌማት ትሩፋቶች የዞንና የከተማዉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ በተለያዩ የከተማ ግብርና ዘርፎች የተሰማሩ አካላትና የህዝብ ምክር ቤት አባላት ተዛዙረዉ ጎብኝተዋል። በሌማት ትሩፋት ጉብኝት ላይ የተገኙት የጉራጌ ዞን…

Continue reading

የፋይናንስ ዘርፉ በማጠናከር ሀብት የመፍጠርና የገቢ አሰባሰብ ስራን ይበልጥ እንዲሻሻል ሴክተር መስሪያ ቤቱ በትኩረት መስራት እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ አስታወቀ።

በግማሽ አመቱ ከአገልግሎት ውጪ የሆኑ ንብረቶች በማስወገድ ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ገቢ በማድረግ ሀብት የመፍጠር ስራዎች ላይ እየሰራ እንደነበር መምሪያው ገልጿል። የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የ2016 ዓ.ም የግማሽ አመት እቅድ…

Continue reading

የወልቂጤ ዩኒቨርስቲ “ጀፎረ ኢትዮጵያ ጆርናል አፕላይድ ሳይንስ” የተሰኘ ጆርናል ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በይፋ አስመርቋል።

ዛሬ የተመረቀው ጆርናል አካባቢውና ማህበረሰቡ ከማስተዋወቁም ባለፈ ጆፎረን በአለም ቅርስነት እንዲመዘገብ በሚደረገው ጥረት ሚናው የላቀ እንደሆነ ተገልጿል። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ፋሪስ ደሊል እንዳሉት ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማር ጎን ለጎን…

Continue reading

ፍትሃዊ የንግድ አሰራርና ዘመናዊ የግብይት ሥርአትን በመዘርጋትና መልካም አስተዳደርን በማስፈን የንግዱ ማህበረሰብና ሸማቹን ህብረተሰብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሁሉም ባለ ድርሻ አካላት ተሳትፎ እንደሚጠይቅ ተገለፀ።

ሰራርና ዘመናዊ የግብይት ሥርአትን በመዘርጋትና መልካም አስተዳደርን በማስፈን የንግዱ ማህበረሰብና ሸማቹን ህብረተሰብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሁሉም ባለ ድርሻ አካላት ተሳትፎ እንደሚ የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት ጽህፈት ቤት ከባለድርሻ አካላትና…

Continue reading

በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ባለው የከተሞች ፎረም በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ በ12ኛ ክፍል ተማሪ የተሰራው ሮቦት ለእይታ ቀርቦ የበርካቶችን ቀልብ ስቧል።

በመንግስት በኩል ድጋፍ ከተደረገ በርካታ የፈጠራ ስራዎችን ለመስራት ዕቅድ እንዳለውም ተማሪ ፍፁም ወርቁ ገልጿል። ተማሪ ፍፁም ወርቁ የህዳሴ ፍሬ 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት…

Continue reading

የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የዞን ምክር ቤት የሴት ተመራጮች ህብረት ወይም የኮከስ አባላት አቅም ማጎልበት እንደሚገባና ውጤታማ ስራዎችን መስራት አንደሚገባ የጉራጌ ዞን ምክር ቤት አስታወቀ።

ምክር ቤቱ ከዞኑ ሴቶችና ህጻናት መምሪያ ጋር በመቀናጀት ሴቶች የመሪነትና የውሳኔ ሰጪነት ሚና አስመልክቶ ለኮከስ አባላት ሰልጠና በወልቂጤ ሰጥተዋል ። የዞኑ ሴት ተመራጭ ህብረት አባላት የ2016 የ1ኛ ግማሽ ዓመት እቅድ…

Continue reading