በከተሞች ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያለቸው ችግኞችን በመትከል አርንጓዴ እንዲሆኑና ምቹ የአየር ንብርት እንዲኖራቸው ሴቶች የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተገለጸ።

ግን የወልቂጤ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ አሻራዬን አኖራለሁ በሚል ከተማዊ የችግኝ ተከላ በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል። የጉራጌ ዞን ብልጽግና ፓርቲ የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ወይዘሮ ዙልፋ አለዊ በወቅቱ እንደገለጹት ከተሞች አረንጓዴ…

Continue reading

በደቡብ ክልል እግር ኳስ ፌደሬሽን አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው የእግር ኳስ ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ተጠናቀቀ።

ግንቦ ቡኢ ከነማ የእግር ኳስ ቡድን የ2015ዓ.ም በደቡብ ክልል እግር ኳስ ፌደሬሽን የእግር ኳስ ክለቦች ሻምፓዮና ዉድድር ላይ ሶስተኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀቀ። በዛሬዉ ዕለት የፍፃሜ ጨዋታ የቡኢ ከነማ እግር ኳስ…

Continue reading

የ6ኛ ክፍል ዞን አቀፍ የመጀመሪያ ደረጃ የእርከን ማጠቃለያ ፈተና በክላስተር ማእከል እንደሚሰጥ የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ገለጸ።

ግ የስድስተኛ፣ የስምንተኛና የአስራሁለተኛ ክፍል ተማሪዎች የምዘና ሂደት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በወልቂጤ ከተማ ተካሂዷል። የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ አስከብር ወልዴ በውይይቱ…

Continue reading

እየተባባሰ የመጣውን የአየር ንብርት ለውጥ እና አከባቢን የሚበክሉ ቆሻሻዎችን ለማስቅረት በትኩረት መሰራት እንዳለበት ተገለጸ ።

ግ የጉራጌ ዞን ደንና እና አከባቢ ጥበቃ ጽህፈት ቤት አለም አቀፍ የአከባቢ ጥበቃ ቀን በአለም አቀፍ ለ50 ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ30ኛ ጊዜ” መፍትሔ ለፕላስቲክ ብክለት” በሚል መሪ ቃል በጉራጌ ዞን…

Continue reading

የአካባቢ ማህበረሰብና ባለሀብቱ በመሰረተ ልማት ዝርጋታ ላይ እያደረገ ያለው ተሳትፎ በማጠናከር የህብረተሰቡ ተጠቃሚነት ለማሳደግ እንደሚሰራ የቸሃ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ።

ግ በ2015 በጀት አመት ከ33 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመንገድ ግንባታ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ የወረዳው ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በጉራጌ ዞን በህብረተሰብ እና ባለሀብቶች ተሳትፎ የመንገድ መሰረተ…

Continue reading

ለአርሶአደሩ የገብያ ትስስር በመፍጠርና ያመረተዉን ምርት በመረከብ ተጠቃሚነታቸዉ ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሆነም ዋልታ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን አስታወቀ።

ዋልታ የገበሬዎች ኃ./ስራ ዩኒየን 18ኛው ጠቅላላ ዓመታዊ ጉባኤውን የማህበሩ አባላቶች በተገኙበት በቡታጅራ ከተማ አካሄዷል። ዩኒየኑ በ521 ሺህ ብር መነሻ ካፒታል ተነስቶ ዛሬ ላይ ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ ማድረስ ችሏል። በጉባኤው…

Continue reading