ህብረተሰቡ ጥራት ያለው የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲያገኝ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የስምሪት አሰጣጥ ስርአት (ኢ_ቲኬቲንግ) መጀመሩ የጉራጌ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ አስታወቀ።

በትራንስፖርት ዘርፍ የተጀመረው የቴክኖሎጂ ስራ ውጤታማ እንዲሆንና ህገ ወጥነትን ለመከላከል ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል እገዛ ሊያደርግ እንደሚገባ መምሪያው አሳስቧል። የጉራጌ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሙራድ ከድር እንደተናገሩት በዞኑ…

Continue reading

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ ጋር በመተባበር የትራፊክ አደጋ መቀነስ የሚያስችል ስልጠና ለባለድርሻ አካላቶች እየሰጠ እንደሆነ ተገለጸ።

ከሁሉም ወረዳዎችና ከተማ አስተዳድር የተዉጣጡ መንገድ ልማት ባለሙያተኞች ፣የትራፊክ የቁጥጥር ባለሙያተኞች ፣ፖሊሶች ፣የትመህርትና የጤና ቢሮ ሀላፊዎች መምህራኖች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላቶች በመንገድ ደህንነት ዙሪያ ስልጠናዉ እየወሰዱ እንደሆነም ተጠቁሟል። እግረኞች ግራ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን የሚንቀሳቀሱ ሲቪክ ድርጅቶችና ማህበራት ከ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ በመመደብ ህብረተሰቡ ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እየሰሩ መሆናቸውን የዞኑ ፋይናንስ መምሪያ አስታወቀ።

የመንግስት፣ የሲቨክ ድርቶችና ማህበራት ዓመታዊ የምክክር ፎረም በቡታጅራ ከተማ ተካሂዷል። የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ በፎረሙ ተገኝተው እንደገለጹት እያደገ የመጣው የህብረተሰቡ የልማት ፍላጎት በመንገስት በጀት ብቻ የሚሸፈን ባለመሆኑ…

Continue reading

የቀቤና ብሔረሰብ ባህል፣ ቋንቋና ታሪክ በማሳደግ ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ የብሄረሰቡ ተወላጆች የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ።

ለ3ኛው ዙር የቀቤና ብሄረሰብ የታሪክ፣ የባህልና የቋንቋ ሲምፖዚየም በወልቂጤ ከተማ ተካሂዷል። በወሸርቤ ከተማ ለሚገነባው የወሸርቤ ሆስፒታል የመሰረት ድንጋይ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ በክብርት ወይዘሮ ፋጤ…

Continue reading

ከ34 ሚሊዮን ብር በላይ የተገነባው የቀቤና ብሔረሰብ የባህል ማዕከል በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ተመረቀ።

የቀቤና ብሔረሰብ ታሪክ፣ ቋንቋና ባህል ጠብቆ ለማቆየት ፣ ለማስተዋወቅና ለትውልድ ለማስተላለፍ የባህል ማዕከሉ መገንባት ፍይዳው የጎላ መሆኑን የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክርቤት ዋና አፈጉባኤ ክብርት ወይዘሮ ፋጤ ስርሞሎ ገለጹ።…

Continue reading

በጉራጌ ዞን የግሉ ባለሀብት የኢንቨስትመንት ፍቃድ ወስደዉ ከ6 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ መዋለ ንዋይ በማፍሰስ ወደ ስራ የገቡ ባለሀብቶች መኖራቸዉም የጉራጌ ዞን አስተዳድር አስታወቀ።

የግሉ ኢንቨስትመንት ልማት ለማፋጠን የሀገራችን ብልጽግና እናረጋግጣን በሚል በዞኑ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፍ የተሰማሩ ባለሀብቶች ፣ ከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎችና ሌሎች የዘርፉ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በቡታጅራ ከተማ ፎረም ተካሄዷል። የዞኑን ሁለንተናዊ የኢንቨስትመንት…

Continue reading