በክልሉ የሚገኙ የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ባህል፣ ታሪክ፣ ቋንቋና ሌሎችም ባህላዊ እሴቶችን ለማልማትና ለማሳደግ እየሰራ እንደሚገኝ የደቡብ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።

ሰ ቢሮው ከጉራጌ ዞን ባህል ቱሪዝም መምሪያ ጋር በመተባበር 4ኛው ክልል አቀፍ የጥናትና ምርምር ጉባኤ በቡታጅራ ከተማ አካሂዷል። በጉባኤው በደቡብ ክልል የሚገኙ በተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦችንና ህዝቦች ባህል፣ ታሪክና ቋንቋ ላይ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን የሚገኙ ሁለገብ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየኖች የግብርናውን ዘርፍ ከማዘመን ጎን ለጎን የዋጋ ንረትን ለመከላከል የግብርና ውጤቶች በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ መሰራት እንደሚጠበቅባቸው የዞኑ ህብረት ስራ ልማት ጽህፈት ቤት አስታወቀ ።

ምርትና ምርታማነትን የሚያሻሽሉ የተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶች በማቅረብ አርሶአደሮች ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰሩ እንደሚገኙ በጉራጌ ዞን የሚገኙ የሁለገብ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየኖች ገለፁ፡፡ የጽህፈት ቤቱ የማኔጅመንት አባላት የዩኒየኖቹን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል። በጉራጌ…

Continue reading

የጸጥታዉ መዋቅር በማጠናከር በዘርፍ የበለጠ ዉጤታማ ስራ ለመስራት የፖሊስ አባሉ መገምገምና ማህበረሰቡን ያሳተፈ ወንጀል የመከላከሉ ስራ አጠናክሮ እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያ አስታወቀ።

ሰየጸጥታዉ መዋቅር በማጠናከር በዘርፍ የበለጠ ዉጤታማ ስራ ለመስራት የፖሊስ አባሉ መገምገምና ማህበረሰቡን ያሳተፈ ወንጀል የመከላከሉ ስራ አጠናክሮ እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያ አስታወቀ። የፖሊስ ኃይሉ እስከ ታችኛዉ መዋቅር ድረስ…

Continue reading

በዘንድሮ የመኸር ወቅት የአርሶ አደሩ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ።

መምሪያው የ2015/16 የምርት ዘመን ዞናዊ የመኸር እርሻ ልማት ንቅናቄ መድረክ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል። የጉራጌ ዞን የመንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ ክብሩ ፈቀደ በንቅናቄው መድረክ የኑሮ ውድነት ለማረጋጋት ህገወጥነትን…

Continue reading

በጉራጌ ዞን በ2015 ዓ.ም በበጋ ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የተሰሩ ቤቶች ለተጠቃሚዎች የቁልፍ እርክክብና የአዲስ ቤት ግንባታ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሄደ።

የዞኑ ህብረተሰብ የመቻቻልና የመደጋገፍ ባህሉ አጠናክሮ በማስቀጠል በየአካባቢው ያሉ አቅመ ደካማ ወገኖች ሊረዱ እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ። በ2015 ዓ.ም በአረቅጥ እና በቆሼ ከተሞች በበጋ ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የተሰሩ…

Continue reading

በዞኑ የሚከናወኑ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች በተለያዩ የሚዲያ አማራጮች መረጃዎችን ተደራሽ እየተደረገ እንደሚገኝ የጉራጌ ዞን የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ገለጸ።

መምሪያው የ2015 በጀት 3ኛ ሩብ አመት አፈጻጸም ከወረዳና ከተማ አስተዳደር መዋቅሮችና ከባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል ። የጉራጌ ዞን የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ አቶ ቅባቱ ተሰማ በወቅቱ…

Continue reading