ለአፍታም ለህይወቱ ሳይሳሳ ለሀገር መከታ የሆነው መከላከያ ሰራዊታችን በሁሉም የሀገራችን ክፍሎች ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዉያን የተፈጥሮና ሰዉ ሰራሽ አደጋ ባጋጠማት ጊዜ ሁሉ ለህዝቡ ቀድሞ የሚደርስና የሀገር ባለዉለታም እንደሆነም የጉራጌ ዘን ዋና አስተዳዳሪ አስታወቁ።

መከላከያ ሰራዊታችን ኢትዮጵያዊነታችን በሚል የቡታጅራ ከተማ ነዋሪዎች ታላቅ የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ። የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ በድጋፍ ሰልፉ ተገኝተዉ ባስተላለፉት መልዕክት የሀገር መከላከያ ሰራዊታችን በኢትዮጵያ መንግስት ግንባታ ዉስጥ…

Continue reading

ተማሪዎች በሀገር አቀፍ ፈተና የሚያስመዘግቡት ውጤት ለማሳደግ እና የትምህርት ጥራት ለማሻሻል ከጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ጋር በቅንጅት እየሰራ እንደሚገኝ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ።

ግዩኒቨርስቲው ከመማር ማስተማር ስራው ጎን ለጎን በዞኑ የትምህርት ጥራት በማረጋገጥ ተማሪዎች ብቁና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ እየሰራ እንደሚገኝ ተጠቁሟል። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ዮሐንስ ገብሩ…

Continue reading

ህብረተሰቡ ለተገለገለበት ክፍያ ደረሰኝ በመቀበል በዞኑ ዉስጥ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች ቀጣይነታቸዉ ሊረጋገጥ እንደሚገባም የጉራጌ ዞን ገቢዮች መምሪያ አሳሰበ።

ግንባለፉት አስር ወራት ከ1 ቢሊየን 933 ሚሊየን 999ሺህ ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡም ተጠቁሟል። የጉራጌ ዞን ገቢዮች መምሪያ ሀላፊ አቶ ሙራድ ረሻድ እንዳሉትበበጀት አመቱ ከመዘጋጃና ከመደበኛ ለመሰብሰብ የታቀደዉ 2 ቢሊዮን 361…

Continue reading

የመንግስት ፋይናንስ አስተዳደርና የቁጥጥር ስርዓት በማሻሻል የዞኑን ምጣኔ ሀብትና እድገት ማፋጠን እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ አስታወቀ። የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ፋይናንስ የበጀት ድጋፍ፣ በመንግስት ፋይናንስ አስተዳደርና ቁጥጥር…

Continue reading

እምድብር ከተማን ለኢንቨስትመንት ምቹና ተመራጭ ለማድረግ የተጀመሩ ስራዎች ማጠናከር እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ አስታወቀ።

ግን በከተማው ከ9 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የመንገድ፣ የዲችና የመንገድ ከፈታ ስራዎች ተመረቁ። የጉራጌ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ታምራት ውድማ በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ እንደተናገሩት በዞኑ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ ዙር 8ኛ አመት 23ኛ መደበኛ ጉባኤ ክብርት ወይዘሮ ልክነሽ ስርገማ የዞኑ ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ ሾሟል።

በጉባኤውም የተለያዩ ሹመቶችን የጸደቁ ሲሆንክብርት ወይዘሮ ልክነሽ ስርገማ የዞኑ ምክርቤት ዋና አፈጉባኤ2, የተከበሩ አቶ ጌታሁን ነጋሽ የህግ ፍትህና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ3, ክብርት ወይዘሮ ጥሩነሽ መኑታ የሴቶች ወጣቶችና…

Continue reading