በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ በመሆኑ ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አሳሰበ ።

የኮሮና ቫይረስ የሚያሳድረው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ መንግስት ለህብረተሰቡ በሽታው መከላከልና መቆጣጠር በሚቻልባቸው መንገዶች ግንዛቤ ከመፍጠር ባሻገር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ የህብረተሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ ሀብት የማሰባሰብ ስራ ማከናወኑን የጉራጌ ዞን…

Continue reading