የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ለማሻሻል እየተከናወኑ የሚገኙ የወረዳ ትራንስፎርሜሽን እቅድ ተግባራት ውጤታማ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ተቀናጅቶ እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ ።

መምሪያው በዞኑ የተመረጡ ወረዳዎች በወረዳ ትራንስፎርሜሽን ሞዴል ለማድረግ የንቅናቄ መድረክ በቡታጅራ ከተማ አካሄደ። የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሸምሱ አማን የንቅናቄው መድረክ በተካሄደበት ወቅት እንደተናገሩት በዞኑ የወረዳ ትራንስፎርሜሽን ትግበራን በማጠናከር…

Continue reading

የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ለማሻሻል እየተከናወኑ የሚገኙ የወረዳ ትራንስፎርሜሽን እቅድ ተግባራት ውጤታማ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ተቀናጅቶ እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ ።

መምሪያው በዞኑ የተመረጡ ወረዳዎች በወረዳ ትራንስፎርሜሽን ሞዴል ለማድረግ የንቅናቄ መድረክ በቡታጅራ ከተማ አካሄደ። የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሸምሱ አማን የንቅናቄው መድረክ በተካሄደበት ወቅት እንደተናገሩት በዞኑ የወረዳ ትራንስፎርሜሽን ትግበራን በማጠናከር…

Continue reading

ሀገራዊ ጥሪው ተከትሎ ለሚመጡ ዳያስፖራዎቹ በቆይታቸው በዞኑ የሚገኙ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ ታሪካዊ መስህቦችና ቅርሶች እንዲጎበኙና ለተቀረው አለም እንዲያስተዋውቁ ዝግጅት መጠናቀቁን የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ገለፀ።

በጉራጌ ዞን የሚገኙ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የእናት ሀገራቸው ጥሪ ተቀብለው ወደ ሀገር ቤት ለሚገቡ ዳያስፖራዎች አቀባበል ለማድረግ መዘጋጀታቸው ገልጸዋል። የጉራጌ ዞንና ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊነት አቶ ተመስገን ገብረመድህን ባስተላለፉት መልዕክት…

Continue reading

የእናት ሀገራቸው ጥሪ ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ ትውልደ ኢትዮጵያውንና የዞኑ ተወላጅ ዳያስፖራዎች ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን የጉራጌ ዞን ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ጽህፈት ቤት ገለጸ።

የጽ/ቤቱ ሀኃላፊ አቶ ዘነበ ደበላ የዳያስፖራው የእናት ሀገር ጥሪ ተቀብሎ መምጣቱ ተከትሎ ለኢኮኖሚው ዘርፍ የሚያደርገው እገዛ ለማጠናከር ወደ ዞኑ በመምጣት ኢንቭስት እንዲያደርጉ በዞኑ ያሉ አማራጮች አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል። ዳያስፖራው በየትኛውም…

Continue reading

የሶዶ ወረዳ እና የቡኢ ከተማ አስተዳደር በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚያደርጉት ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታወቁ።

ተፈናቃዮች ለመደገፍ ያለመ የገቢ ማስገኛ እና የውጭ ጣልቃ ገብነት ለመቃወም የተለያዩ ስፖርታዊ ውድድሮች በቡኢ ከተማ ተካሄደ። በዚህም ከ 200 ሺህ ብር በላይ በዛሬው እለት ብቻ መሰብሰብ መቻሉን ተጠቁሟል። የሶዶ ወረዳ…

Continue reading

በትራንስፖርት ዘርፍ የሚስተዋለዉን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቅረፍ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራ ወሳኝ እንደሆነም የጉራጌ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ አስታወቀ።

የትራንስፖርት የቁጥጥር ስራዉ አጠናክሮ በማስቀጠል፣ህገ ወጥ ደላሎች በመከላከልና በትክክለኛ ታሪፍና በወንበር ልክ ተሳፋሪ በመጫን የትራንስፖርት ህጉን በተገቢዉ ተግባራዊ ማድረግ ይገባል ተብለዋል። መምሪያው የትራንስፖርት ዘርፉ ችግሮች ለመፍታትና የህዝቡ ቅሬታ ለመቀነስ ከሁሉም…

Continue reading