የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ኢንድስትራላይዜሽን ለማሸጋገር ተቋማት በአሰራር ሂደት ላይ ያሉ ክፍተቶች መሙላት እንዳለባቸዉ የወልቂጤ ፖሊ ቴክኒክ እና ሳተላይት ኮሌጅ አስታወቀ።

ጥቅምት 2/2015 ዓ.ም የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ኢንድስትራላይዜሽን ለማሸጋገር ተቋማት በአሰራር ሂደት ላይ ያሉ ክፍተቶች መሙላት እንዳለባቸዉ የወልቂጤ ፖሊ ቴክኒክ እና ሳተላይት ኮሌጅ አስታወቀ። ተቋሙ ከባለ ድርሻ አካላት እና…

Continue reading

ብቁና ተነሳሽነት ያለው ሥራ ፈጣሪ ዜጋን እንፈጠራለን በሚል መርህ የ2015 ዓም የሥልጠና ዘመን በይፋ መጀሩን በጉራጌ ዞን የቡታጀራ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ገለፀ።

ጥቅምት 2/2015 ዓ.ም ብቁና ተነሳሽነት ያለው ሥራ ፈጣሪ ዜጋን እንፈጠራለን በሚል መርህ የ2015 ዓም የሥልጠና ዘመን በይፋ መጀሩን በጉራጌ ዞን የቡታጀራ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ገለፀ። በዞኑ በሚገኙ ሁሉም የቴክኒክና ሙያ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ላይ ለመምህራን ለሱፐርቫይዘሮችና ለትምህርት ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ።

ጥቅምት 01/2015 በጉራጌ ዞን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ላይ ለመምህራን ለሱፐርቫይዘሮችና ለትምህርት ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ። አዲሱ ፍኖተ ካርታ ዘመኑን የሚመጥን የሰው ሀይል ለማፍራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት መምህራን ገለጹ። ይህን…

Continue reading

አርቲስት ጸጋዬ ሲሜ በቡኢ ከተማ የገነባው “ኦሴባሳ ጥላ” ሆቴል በይፋ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።

መስከረም 28/2014 ዓ.ም አርቲስት ጸጋዬ ሲሜ በቡኢ ከተማ የገነባው “ኦሴባሳ ጥላ” ሆቴል በይፋ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። አርቲስቱ በጥበብ ሥራው የማህበረሰቡን ባህል ከማስተዋወቁ ባለፈ በአካባቢው ልማት ላይ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ መምሪያ በወረዳ ለሚገኙ ህፃናት የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡

መስከረም 27/2015 ዓ/ም የጉራጌ ዞን ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ መምሪያ በወረዳ ለሚገኙ ህፃናት የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ ከትምህርት ስርዓትና ፖሊሲ አኳያ ትምህርት ለሁሉም ህፃናት መድረስ እንዳለበት ተጠቁሟል፡፡ የጉራጌ ዞን ሴቶችና ህፃናት…

Continue reading

በጉራጌ ዞን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ላይ ለመምህራን ለሱፐርቫይዘሮችና ለትምህርት ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ።

ጥቅምት 01/2015 በጉራጌ ዞን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ላይ ለመምህራን ለሱፐርቫይዘሮችና ለትምህርት ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ። አዲሱ ፍኖተ ካርታ ዘመኑን የሚመጥን የሰው ሀይል ለማፍራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት መምህራን ገለጹ። ይህን…

Continue reading