አቅም የሌላቸው ተማሪዎችንና የማህበረሰብ ክፍሎች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የጉራጌ ዞን ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ አስታወቀ ።

መስከረም 9/2015 አቅም የሌላቸው ተማሪዎችንና የማህበረሰብ ክፍሎች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የጉራጌ ዞን ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ አስታወቀ ። በዛሬዉ እለት በወረዳና ከተማ አስተዳደር የሚገኙ ለመማር አቅም ለሌላቸው ለ 32 ተማሪዎች…

Continue reading

የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት በማሻሻል የህብረተሰቡን ጤና ለማጎልበት እየሰራ እንደሚገኝ በወልቂጤ ከተማ የእድገት በር ጤና ጣቢያ አስታወቀ።

መስከረም 9/2015 የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት በማሻሻል የህብረተሰቡን ጤና ለማጎልበት እየሰራ እንደሚገኝ በወልቂጤ ከተማ የእድገት በር ጤና ጣቢያ አስታወቀ። የጤና ጣቢያው ስራ አስኪያጅ አቶ ከበደ ይብጌታ እንደገለጹት ጤና ጣቢያው ቀልጣፋና ጥራት…

Continue reading

መስከረም 8/2015ዓ.ም የጉራጌ ዞን ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ ዙር 8ኛ አመት 22ኛ መደበኛ ጉባኤ ለ2015 በጀት አመት የቀረበለትን ከ5 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አጸደቀ። የጉራጌ ዞን ምክር ቤት…

Continue reading

ህብረተሰቡን የሚያነሳቸውን የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ፈጣን ምላሽ እንዲያገኙ መንግስት በትኩረት መስራት እንዳለበት የጉራጌ ዞን የምክር ቤት አባላት አሳሰቡ።

መስከረም 8/2015============≡ህብረተሰቡን የሚያነሳቸውን የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ፈጣን ምላሽ እንዲያገኙ መንግስት በትኩረት መስራት እንዳለበት የጉራጌ ዞን የምክር ቤት አባላት አሳሰቡ። የምክር ቤት አባላቱ የዞኑ አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ያቀረቡት ሪፖርት…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ ዙር 8ኛ አመት 22ኛ መደበኛ ጉባኤ ለ2015 በጀት አመት የቀረበለትን ከ5 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አጸደቀ።

መስከረም 8/2015ዓ.ም የጉራጌ ዞን ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ ዙር 8ኛ አመት 22ኛ መደበኛ ጉባኤ ለ2015 በጀት አመት የቀረበለትን ከ5 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አጸደቀ። የጉራጌ ዞን ምክር ቤት…

Continue reading

በበጀት አመቱ በዞኑ በኢኮኖሚያዊና በማህበራዊ ልማት ዘርፍ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተለያዩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች መስራቱን የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።

መስከረም 07/2015 ዓ.ም በበጀት አመቱ በዞኑ በኢኮኖሚያዊና በማህበራዊ ልማት ዘርፍ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተለያዩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች መስራቱን የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ። ይህ የተገለጸው የጉራጌ ዞን ምክር ቤት 4ኛ…

Continue reading