ህብረተሰቡን በማሳተፍ በጸረ ሙስና ትግሉ ላይ ተጨባጭ ለዉጥ እንዲመጣ ከመቼዉ ጊዜ በላይ በትኩረት እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን አስተዳደር የስነ ምግባር ኦፊሰር አስታወቀ።

መስከረም 13/2015 ዓ .ም ህብረተሰቡን በማሳተፍ በጸረ ሙስና ትግሉ ላይ ተጨባጭ ለዉጥ እንዲመጣ ከመቼዉ ጊዜ በላይ በትኩረት እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን አስተዳደር የስነ ምግባር ኦፊሰር አስታወቀ። ባለፈዉ በጀት አመት ከ29 ሚሊየን…

Continue reading

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ2015 የመስቀል በዓል አደረሳችሁ አያለ በዓሉ የሠላም፣የፍቅርና የደሰታ እንዲሆን የጉራጌ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ መልካም ምኞቱን ይገጻለል።

መስከረም 12 /2015 ዓ/ም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ2015 የመስቀል በዓል አደረሳችሁ አያለ በዓሉ የሠላም፣የፍቅርና የደሰታ እንዲሆን የጉራጌ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ መልካም ምኞቱን ይገጻለል። ወኼም ቦኼ የጉራጌ…

Continue reading

“ምግቤ ከጓሮዬ ጤናዬ ከቤቴ” በሚል በቡታጅራ ከተማ በከተማ ግብርና አመርቂ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ተገለፀ!!

መስከረም 11/2015ዓ.ም “ምግቤ ከጓሮዬ ጤናዬ ከቤቴ” በሚል በቡታጅራ ከተማ በከተማ ግብርና አመርቂ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ተገለፀ!! ባለፈው አመት ግንዛቤ የመፍጠር ስራ ከተሰራ በኀላ በከተማዋ ላይ በዓይን የሚታይ ለውጥ እየተመዘገበ ነው…

Continue reading

”የዓለም ዓቀፍ ቅርስ እናት የሆነችው ጢያ ከተማ የልማት ጥሪ ትጣራለች”!

መስከረም 11/2015 ዓ/ም ”የዓለም ዓቀፍ ቅርስ እናት የሆነችው ጢያ ከተማ የልማት ጥሪ ትጣራለች”! “በታሪካዊቷ ጢያ ከተማ የልማት መሰረት በማኖር አልምቶ በመልማት የሀብትም የኩራትም ባለቤት ይሁኑ!” ሥለታሪካዊቷ ከተማ ከምስረታዋ እስከ አሁን…

Continue reading

በርካታ አቅም ለሌላቸው አረጋውያን፣ አእምሮ ህሙማንና አካል ጉዳተኛ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን በጉራጌ ዞን የቀቤና ወረዳ ሰራተኛ ማህበራዊ ጉዳይ ጽህፈት ቤት ገለጸ።

መስከረም 11/2015 በርካታ አቅም ለሌላቸው አረጋውያን፣ አእምሮ ህሙማንና አካል ጉዳተኛ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን በጉራጌ ዞን የቀቤና ወረዳ ሰራተኛ ማህበራዊ ጉዳይ ጽህፈት ቤት ገለጸ። በወረዳው ለወይዘሮ ሙንተሀ ረዲ…

Continue reading

ኤች አይቪ ኤድስ ቫይረስ የመከላከልና የመቆጣጠር ስራዉን ውጤታማ ለማድረግና ለቫይረሱ ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎችን ግንዛቤ የማስጨበጭ ስራዉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ።

መስከረም 11/2015 ኤች አይቪ ኤድስ ቫይረስ የመከላከልና የመቆጣጠር ስራዉን ውጤታማ ለማድረግና ለቫይረሱ ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎችን ግንዛቤ የማስጨበጭ ስራዉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ። መምሪያው በዘርፈ ብዙ…

Continue reading