የጉራጌ የመስቀል በዓል አከባበር የአደባባይ ፌስቲቫል ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝ የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።

መስከረም 15/2015 የጉራጌ የመስቀል በዓል አከባበር የአደባባይ ፌስቲቫል ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝ የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ። የዘንድሮ የመስቀል በዓል በወልቂጤ ማረሚያ ተቋም በህግ ጥላ ስር ከሚገኙ ታራሚዎች ጋር በድምቀት ተከበረ። በጉራጌ ብሔር…

Continue reading

በወልቂጤ ከተማ ለሚገኙ ዘማች ቤተሰቦች የአቢሲንያ ባንክ/የጆካ ቅርንጫፍ/ የመስቀል በአልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋርቷል።

መስከረም 14/2015ዓ.ም በወልቂጤ ከተማ ለሚገኙ ዘማች ቤተሰቦች የአቢሲንያ ባንክ/የጆካ ቅርንጫፍ/ የመስቀል በአልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋርቷል። የዘማች ቤተሰቦች በአልን ደስ ብሏቸዉ እንዲያሳልፉ ለተደረገላቸዉ ድጋፍ ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል። የአብሲንያ ባንክ የጆካ…

Continue reading

በወልቂጤ ከተማ ከ180 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበት የተገነባዉ ስራኖ ሆቴል ሰኞ መስከረም 16 የተለያዩ የክብር እንግዶች በተገኙበት ለአገልግሎት (SOFT OPENING) በማድረግ ክፍት ይሆናል።

መስከረም 15/2015 ዓ.ምበወልቂጤ ከተማ ከ180 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበት የተገነባዉ ስራኖ ሆቴል ሰኞ መስከረም 16 የተለያዩ የክብር እንግዶች በተገኙበት ለአገልግሎት (SOFT OPENING) በማድረግ ክፍት ይሆናል። ደረጃዉን የጠበቅ ባለ 5…

Continue reading

“ሕይወቱን ለሚሰጠኝ ደሜን እለግሳለሁ” በሚል መሪ ቃል በቡታጅራ ከተማ ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ ተካሄደ!!

መስከረም 14/2015 “ሕይወቱን ለሚሰጠኝ ደሜን እለግሳለሁ” በሚል መሪ ቃል በቡታጅራ ከተማ ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ ተካሄደ!! “ሕይወቱን ለሚሰጠኝ ደሜን እለግሳለሁ” በሚል መሪ ቃል በቡታጅራ ከተማ የማርሻል አርት ተማሪዎችና…

Continue reading

ወልቂጤ ከነማ የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ!!

መስከረም 14/2015 ወልቂጤ ከነማ የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ!! ክትፎዎቹ የዩጋንዳውን ክለብ ቡል ኤፍ ሲ 2 ለ 1 በማሸነፍ ነው ሻምፒዮን መሆን የቻሉት። በባህርዳር ስታዲየም በተደረገው የፍፃሜ ጨዋታ ወልቂጤ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ለመላዉ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳቹ በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል።

መስከረም 14/2015 ዓ.ም።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ለመላዉ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳቹ በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል። ዋና አስተዳዳሪ በመልዕክታቸው የመስቀል በዓል በሁሉም የኢትዮጵያ ብሔር ብሄረሰቦችና…

Continue reading