የቀቤኤንሲና ቋንቋን በማልማት የብሄረሰቡን ባህልና ታሪክን ጠብቆ ለማቆየት ያለዉ ሚና ከፍተኛ በመሆኑ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ በጉራጌ ዞን የቀቤና ወረዳ ትምህርት ፅ/ቤት አስታወቀ።

ነሐሴ 27/2014 ዓ.ም የቀቤኤንሲና ቋንቋን በማልማት የብሄረሰቡን ባህልና ታሪክን ጠብቆ ለማቆየት ያለዉ ሚና ከፍተኛ በመሆኑ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ በጉራጌ ዞን የቀቤና ወረዳ ትምህርት ፅ/ቤት አስታወቀ። በ2015 የትምህርት ዘመን በአዲሱ…

Continue reading

ለብቻዋ አንድ ትምህርት ቤት ከነ ሙሉ ቁሳቁሱ ገንብታ ለመንግስት ያስረከበች ” ጀግኒት ፡ ድንቅ ሴት “

ቀን 27/12/14 ለብቻዋ አንድ ትምህርት ቤት ከነ ሙሉ ቁሳቁሱ ገንብታ ለመንግስት ያስረከበች ” ጀግኒት ፡ ድንቅ ሴት “ የጉራጌ ባህላዊ ምግብ ዝግጅት አምባሳደሯ ዘነበች ታደሰ /ዮኸሚያ ክትፎ ባለቤት /በጉራጌ ዞን…

Continue reading

በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የሚገኙ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች በመዘጋታቸው ለከፍተኛ ችግር መዳረጋቸውን የባንኩ ደንበኞች ተናገሩ።

ነሐሴ 26/2014 ዓ.ም በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የሚገኙ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች በመዘጋታቸው ለከፍተኛ ችግር መዳረጋቸውን የባንኩ ደንበኞች ተናገሩ። ቅሬታቸውን ለወልቂጤ ኤፍ ኤም የሬዲዮ ጣቢያ ያቀረቡ በወልቂጤ ከተማ የኢትዮጵያ ንግድ…

Continue reading

ባህል የአንድን ማህበረሰብ እምነት ፣ ፍልሰፍና፣ ጥበብ አስተሳሰብ፣ እሴቶችና የመሳሰሉትን የሚንጸባረቅበት ትልቅ ሀብት ነዉ።

ነሐሴ26/2014 ዓ.ም ባህል የአንድን ማህበረሰብ እምነት ፣ ፍልሰፍና፣ ጥበብ አስተሳሰብ፣ እሴቶችና የመሳሰሉትን የሚንጸባረቅበት ትልቅ ሀብት ነዉ። ባህላዊ እሴቶች፣ ወጎች፣ ልማዶች እና መገለጫዎች ሀገራዊ አሻራቸዉን ሳይለቁ ተጠንተዉ፣ በልጽገዉ በማስተዋወቅ ለአገልግሎት እንዲውሉ…

Continue reading

የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ በዘንድሮ የመኸር እርሻ ከ12 ሺህ 621 ሄክታር በላይ መሬት በዋና ዋና ሰብሎች መሸፈኑን የወረዳው ግብርና ፅ/ቤት አስታወቀ።

ነሐሴ 26/2014 ዓ. ም የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ በዘንድሮ የመኸር እርሻ ከ12 ሺህ 621 ሄክታር በላይ መሬት በዋና ዋና ሰብሎች መሸፈኑን የወረዳው ግብርና ፅ/ቤት አስታወቀ።፨፨፨፨፨///፨፨፨፨፨በወረዳው በዘር ከተሸፈነው የስንዴ፣ የገብስና የጤፍ…

Continue reading

በ2015 የግብር ዘመን ከ5 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የጉመር ወረዳ ገቢዎች ፅህፈት ቤት አስታወቀ።

ነሐሴ 24/2014 ዓ/ም በ2015 የግብር ዘመን ከ5 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የጉመር ወረዳ ገቢዎች ፅህፈት ቤት አስታወቀ።ግብርና ታክስ በወቅቱ በመክፈላቸው ግብር ከፋዩ ከአላስፈላጊ ቅጣት መዳኑን ጠቁመዋል።የጉመር ወረዳ…

Continue reading