በጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ 1 መቶ 65 ሄክታር መሬት በላይ የማልማት አቅም ያለዉ የሲቢስቶ አነስተኛ የመስኖ ግድብ ግንባታ ስራ የቦታ ርክክብ ተደረገ።

በርክክቡ ወቅት የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ ከፍተኛ የምህንድስና ባለሙያዎች ፡የዞን ዉሃና ማዕድን ባለሙያ ፡የወረዳ ግብርና ፅ/ቤት ምክትል ኃላፊና የተፈጥሮ ኃብት ልማት ዘርፍ አስተባባሪ የደቡብ ሶዶ ወረዳ ዉሃ ማዕድን ፅ/ቤት የዉሃ…

Continue reading

የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር (ጉልባማ) የዞኑን ህብረተሰብ የሚመጥን የልማት፣ የቋንቋና የባህል ስራዎች እንዲያከናውን ሁሉም የድርሻውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዳለበት ጥሪ ቀረበ።

በሁሉም ወረዳዎችና ከተማ መስተዳድሮች ልማት ማህበሩን ለማጠናከር የተዘጋጁ የውይይት መድረኮች ማጠቃለያ ሪፖርት በወልቂጤ ከተማ ተገመገመ። ጉልባማ በዞኑ በተለያዩ አካባቢዎች ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ የልማት ስራዎች እያከናወነ የሚገኝ ቢሆንም ከህብረተሰቡ ፍላጎት…

Continue reading

የዞኑ ኢኮኖሚ የሚያመነጨውን ገቢ በአግባቡ በመሰብሰብ የህብረተሰቡን የመልማት ፍላጎት ጥያቄ ለመመለስ የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ መሆኑን የጉራጌ ዞን ገቢዎች መምሪያ ገለጸ።

መምሪያው የ2014 የግብር ዘመን የግብር መክፈያ ወቅት በማስመልከት ከባለድርሻ አካላት ጋር የንቅናቄ መድረክ በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የጉራጌ ዞን ገቢዎች መምሪያ ኃላፊ አቶ ሙራድ ረሻድ መንግስት የህብረተሰቡ የተለያዩ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና…

Continue reading

በጉራጌ ዞን ከ80 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ 17 የቀበሌ ተደራሽ መንገድ ፕሮጀክቶች ለትራፊክ ክፍት ሆኑ።

የመንገዶቹ መገንባት የእለት ተዕለት እንቅስቃሴያቸው ከማጠናከር በተጨማሪ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነታቸውን እንደሚያሳድግላቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ። በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሰረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ…

Continue reading